https://amh.sputniknews.africa
ሳድክ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ ወታደራዊ ዘመቻዎችን አካሂዷል መባሉን በጥብቅ አስተባበለ
ሳድክ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ ወታደራዊ ዘመቻዎችን አካሂዷል መባሉን በጥብቅ አስተባበለ
Sputnik አፍሪካ
ሳድክ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ ወታደራዊ ዘመቻዎችን አካሂዷል መባሉን በጥብቅ አስተባበለ የደቡብ አፍሪካ ልማት ማሕበረሰብ (ሳድክ) ከኮንጎ ጦር እና ታጣቂ ቡድኖች ጋር በጎማ አካባቢ የጋራ ዘመቻዎችን አካሂዷል የሚለውን ኤም23 አማፂያን እና... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T14:40+0300
2025-04-15T14:40+0300
2025-04-15T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/167943_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_c7c37a8e0d8ffb1606f05c60a9b87ce6.jpg
ሳድክ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ ወታደራዊ ዘመቻዎችን አካሂዷል መባሉን በጥብቅ አስተባበለ የደቡብ አፍሪካ ልማት ማሕበረሰብ (ሳድክ) ከኮንጎ ጦር እና ታጣቂ ቡድኖች ጋር በጎማ አካባቢ የጋራ ዘመቻዎችን አካሂዷል የሚለውን ኤም23 አማፂያን እና የኮንጎ ወንዝ ሕብረት ውንጀላ አስተባብሏል።ሳድክ በዕቅዱ መሠረት ተልዕኮውን ከኮንጎ እያስወጣ እንደሆነና ከኤም23 ጋር ለተደረጉት የሰላም ስምምነቶች ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል። ሁሉም ወገኖች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከማሰራጨት እንዲቆጠቡ እና በምስራቅ ኮንጎ ያለውን ውጥረት ለማርገብ ትኩረት እንዲሰጡም አሳስቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/167943_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_74cfafe0976b501024fa07cf068b2153.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሳድክ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ ወታደራዊ ዘመቻዎችን አካሂዷል መባሉን በጥብቅ አስተባበለ
14:40 15.04.2025 (የተሻሻለ: 15:04 15.04.2025) ሳድክ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጋራ ወታደራዊ ዘመቻዎችን አካሂዷል መባሉን በጥብቅ አስተባበለ
የደቡብ አፍሪካ ልማት ማሕበረሰብ (ሳድክ) ከኮንጎ ጦር እና ታጣቂ ቡድኖች ጋር በጎማ አካባቢ የጋራ ዘመቻዎችን አካሂዷል የሚለውን ኤም23 አማፂያን እና የኮንጎ ወንዝ ሕብረት ውንጀላ አስተባብሏል።
ሳድክ በዕቅዱ መሠረት ተልዕኮውን ከኮንጎ እያስወጣ እንደሆነና ከኤም23 ጋር ለተደረጉት የሰላም ስምምነቶች ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ሁሉም ወገኖች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከማሰራጨት እንዲቆጠቡ እና በምስራቅ ኮንጎ ያለውን ውጥረት ለማርገብ ትኩረት እንዲሰጡም አሳስቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን