https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያና ቤላሩስ በመከላከያ እና በወታደራዊ-ቴክኒካዊ ዘርፍ ትብብሮች ዙሪያ ተወያዩ
ኢትዮጵያና ቤላሩስ በመከላከያ እና በወታደራዊ-ቴክኒካዊ ዘርፍ ትብብሮች ዙሪያ ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያና ቤላሩስ በመከላከያ እና በወታደራዊ-ቴክኒካዊ ዘርፍ ትብብሮች ዙሪያ ተወያዩየመከለከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዠንኮቭ ጋር ተዋያይተዋል፡፡ ውይይቱ የሁለቱን ሀገራት የወታደራዊና የፀጥታ ዘርፍ ትብብር... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T11:47+0300
2025-04-15T11:47+0300
2025-04-15T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/167089_0:46:870:535_1920x0_80_0_0_42fcfd99a094d8c361b998ff534a8f0b.jpg
ኢትዮጵያና ቤላሩስ በመከላከያ እና በወታደራዊ-ቴክኒካዊ ዘርፍ ትብብሮች ዙሪያ ተወያዩየመከለከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዠንኮቭ ጋር ተዋያይተዋል፡፡ ውይይቱ የሁለቱን ሀገራት የወታደራዊና የፀጥታ ዘርፍ ትብብር በማስፋት ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ በተጨማሪም በተጀመሩ ፕሮጀክቶች ትግበራ ዙሪያ ምክክር እንዳደረጉ ተገልጿል፡፡የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት ከተለያዩ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ጉብኝት ሁለቱ ሀገራት በንግድ፣ ኢኮኖሚ ቴክኖሎጂ እና ሰብዓዊ መስኮች ትብብራቸውን ለማሳደግ ፍላጎት እንዳላቸው ያሳየ ነው ሲል የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ @sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/167089_49:0:822:580_1920x0_80_0_0_81f3300556c2cc55c720cd265167b54f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያና ቤላሩስ በመከላከያ እና በወታደራዊ-ቴክኒካዊ ዘርፍ ትብብሮች ዙሪያ ተወያዩ
11:47 15.04.2025 (የተሻሻለ: 12:04 15.04.2025) ኢትዮጵያና ቤላሩስ በመከላከያ እና በወታደራዊ-ቴክኒካዊ ዘርፍ ትብብሮች ዙሪያ ተወያዩ
የመከለከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዠንኮቭ ጋር ተዋያይተዋል፡፡ ውይይቱ የሁለቱን ሀገራት የወታደራዊና የፀጥታ ዘርፍ ትብብር በማስፋት ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ በተጨማሪም በተጀመሩ ፕሮጀክቶች ትግበራ ዙሪያ ምክክር እንዳደረጉ ተገልጿል፡፡
የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት ከተለያዩ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ጉብኝት ሁለቱ ሀገራት በንግድ፣ ኢኮኖሚ ቴክኖሎጂ እና ሰብዓዊ መስኮች ትብብራቸውን ለማሳደግ ፍላጎት እንዳላቸው ያሳየ ነው ሲል የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን