https://amh.sputniknews.africa/20250415/166820.html
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት የአፍሪካ የዘር ሀረግ ያላቸውን ሰዎች ሰብዓዊ ክብር በማካካሻ ፍትሕ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ተናገሩ
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት የአፍሪካ የዘር ሀረግ ያላቸውን ሰዎች ሰብዓዊ ክብር በማካካሻ ፍትሕ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት የአፍሪካ የዘር ሀረግ ያላቸውን ሰዎች ሰብዓዊ ክብር በማካካሻ ፍትሕ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ተናገሩፍራንሲያ ማርኬዝ ሰኞ እለት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተካሄደውና ዘርዓ አፍሪካውያንን ትኩረቱ ባደረገው ፎረም ላይ... 15.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-15T11:07+0300
2025-04-15T11:07+0300
2025-04-15T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/166880_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e7642b37eefb94b19e942dd3a064764e.jpg
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት የአፍሪካ የዘር ሀረግ ያላቸውን ሰዎች ሰብዓዊ ክብር በማካካሻ ፍትሕ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ተናገሩፍራንሲያ ማርኬዝ ሰኞ እለት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተካሄደውና ዘርዓ አፍሪካውያንን ትኩረቱ ባደረገው ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር ቅኝ ገዢ ኃይሎች ለዘመናት ለዘለቀው የባርነት አገዛዝ እና አሁንም ድረስ ለቀጠለው ተፅዕኖው ኃላፊነት እንዲወስዱ ጠይቀዋል።"የዚያ ሥርዓት ጉዳት እና ውጤት አሁንም እየደረሰብን ነው" በማለት በመኖሪያ ቤት፣ በጤና እና በትምህርት ዘርፎች የቀጠሉትን አለመመጣጠኖች ጠቁመዋል ሲሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡ውይይቱ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የዘር መድልዎ እየተንጸባረቀ እንደሆነም ዳሷል። የተባበሩት መንግሥታት ኃላፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን "ከአድልዎ ነጻ" ለማድረግ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0f/166880_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_cace6a981be61d7d3d7be97396fee53b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት የአፍሪካ የዘር ሀረግ ያላቸውን ሰዎች ሰብዓዊ ክብር በማካካሻ ፍትሕ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ተናገሩ
11:07 15.04.2025 (የተሻሻለ: 11:44 15.04.2025) የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት የአፍሪካ የዘር ሀረግ ያላቸውን ሰዎች ሰብዓዊ ክብር በማካካሻ ፍትሕ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ተናገሩ
ፍራንሲያ ማርኬዝ ሰኞ እለት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተካሄደውና ዘርዓ አፍሪካውያንን ትኩረቱ ባደረገው ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር ቅኝ ገዢ ኃይሎች ለዘመናት ለዘለቀው የባርነት አገዛዝ እና አሁንም ድረስ ለቀጠለው ተፅዕኖው ኃላፊነት እንዲወስዱ ጠይቀዋል።
"የዚያ ሥርዓት ጉዳት እና ውጤት አሁንም እየደረሰብን ነው" በማለት በመኖሪያ ቤት፣ በጤና እና በትምህርት ዘርፎች የቀጠሉትን አለመመጣጠኖች ጠቁመዋል ሲሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡
ውይይቱ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የዘር መድልዎ እየተንጸባረቀ እንደሆነም ዳሷል። የተባበሩት መንግሥታት ኃላፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን "ከአድልዎ ነጻ" ለማድረግ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን