ኢትዮጵያ ቤላሩስ በባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ለምታደርገው ድጋፍና ለምታሳየው ገለልተኛ አቋም ምስጋና አቀረበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ቤላሩስ በባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ለምታደርገው ድጋፍና ለምታሳየው ገለልተኛ አቋም ምስጋና አቀረበች
ኢትዮጵያ ቤላሩስ በባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ለምታደርገው ድጋፍና ለምታሳየው ገለልተኛ አቋም ምስጋና አቀረበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ቤላሩስ በባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ለምታደርገው ድጋፍና ለምታሳየው ገለልተኛ አቋም ምስጋና አቀረበች

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ከቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዠንኮቭ ጋር በዛሬው እለት ውይይት አክሂደዋል፡፡

ውይይቱ በተለያዩ ዘርፎች ላይ በጋራ በመሥራት የኢትዮጵያና የቤላሩስን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ላይ ትኩረቱን ያደረገ እንደነበር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሚኒስትር በለጠ ሞላ ሚንስክ በባለብዙ ወገን መድረኮች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንድትቀጥልም ጠይቀዋል።

የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀገራቸው በቴክኖሎጂ፣ በግብርና፣ በትምህርት፣ በማዕድን፣ በንግድ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል፡፡

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ቤላሩስ በባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ለምታደርገው ድጋፍና ለምታሳየው ገለልተኛ አቋም ምስጋና አቀረበች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ቤላሩስ በባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ለምታደርገው ድጋፍና ለምታሳየው ገለልተኛ አቋም ምስጋና አቀረበች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0