https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 840 ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸ
በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 840 ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 840 ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸየትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ የተገነቡት ትምህርት ቤቶች ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ... 14.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-14T16:56+0300
2025-04-14T16:56+0300
2025-04-14T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0e/163344_0:35:679:417_1920x0_80_0_0_fa128be5c224a7ca9ecef557b0fc9531.jpg
በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 840 ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸየትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ የተገነቡት ትምህርት ቤቶች ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ 1 ሺህ 250 የሚሆነው የቅደመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ እንደሆነ ጠቁመዋል።ሚኒስትሩ አክለውም 22 ሺህ ለሚደርሱ ትምህርት ቤቶች እድሳት መደረጉን ተናግረዋል። ለትምህርት ቤቶቹ ግንባታ እና ጥገና ሕብረተሰቡ የገንዘብ፣ የዓይነት እና የጉልበት ድጋፍ እንዳደረገ መናገራቸውንም የሀገር ውስጥ የዜና ማሳራጫ ዘግቧል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0e/163344_38:0:641:452_1920x0_80_0_0_0b1470f841166f730c191cd10915586b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 840 ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸ
16:56 14.04.2025 (የተሻሻለ: 17:14 14.04.2025) በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 840 ትምህርት ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸ
የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ የተገነቡት ትምህርት ቤቶች ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ 1 ሺህ 250 የሚሆነው የቅደመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም 22 ሺህ ለሚደርሱ ትምህርት ቤቶች እድሳት መደረጉን ተናግረዋል። ለትምህርት ቤቶቹ ግንባታ እና ጥገና ሕብረተሰቡ የገንዘብ፣ የዓይነት እና የጉልበት ድጋፍ እንዳደረገ መናገራቸውንም የሀገር ውስጥ የዜና ማሳራጫ ዘግቧል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን