https://amh.sputniknews.africa
የአልጄሪያ ባለስልጣናት 12 የፈረንሳይ ዲፕሎማቶች በ48 ሰዓታት ውስጥ ከሀገሪቱ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ
የአልጄሪያ ባለስልጣናት 12 የፈረንሳይ ዲፕሎማቶች በ48 ሰዓታት ውስጥ ከሀገሪቱ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የአልጄሪያ ባለስልጣናት 12 የፈረንሳይ ዲፕሎማቶች በ48 ሰዓታት ውስጥ ከሀገሪቱ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ ከአልጄሪያ እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የአስተዳደር እና የዲፕሎማሲ ባለስልጣናት መሆናቸውን መገናኛ ብዙሃን... 14.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-14T11:44+0300
2025-04-14T11:44+0300
2025-04-14T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0e/152742_0:97:1023:672_1920x0_80_0_0_71197732d9f80af8c2f5ee321c4a92bf.jpg
የአልጄሪያ ባለስልጣናት 12 የፈረንሳይ ዲፕሎማቶች በ48 ሰዓታት ውስጥ ከሀገሪቱ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ ከአልጄሪያ እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የአስተዳደር እና የዲፕሎማሲ ባለስልጣናት መሆናቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። አልጄሪያ ዲፕሎማቶቹን ያባረረችው በፈረንሳይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሶስት የአልጄሪያ ዜጎች መታሠራቸውን ተከትሎ ነው። የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዣን-ኖኤል ባሮት የአልጄሪያ እርምጃ ምላሽ እንደሚያገኝ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0e/152742_0:1:1023:768_1920x0_80_0_0_7f01d87506b634f49260cbf85536fe96.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአልጄሪያ ባለስልጣናት 12 የፈረንሳይ ዲፕሎማቶች በ48 ሰዓታት ውስጥ ከሀገሪቱ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ
11:44 14.04.2025 (የተሻሻለ: 12:04 14.04.2025) የአልጄሪያ ባለስልጣናት 12 የፈረንሳይ ዲፕሎማቶች በ48 ሰዓታት ውስጥ ከሀገሪቱ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ
ከአልጄሪያ እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የአስተዳደር እና የዲፕሎማሲ ባለስልጣናት መሆናቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
አልጄሪያ ዲፕሎማቶቹን ያባረረችው በፈረንሳይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሶስት የአልጄሪያ ዜጎች መታሠራቸውን ተከትሎ ነው።
የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዣን-ኖኤል ባሮት የአልጄሪያ እርምጃ ምላሽ እንደሚያገኝ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን