ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ

ስምምነቶቹ የሀገራቱን የቆየ የዳፕሎማሲ ግንኙነት የሚያጠናክሩ መሆናቸውን በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮ-አልጄሪያ አምስተኛ ዙር የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ውይይት ላይ ተጠቅሷል።

ሁለቱ ሀገራት በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በሳይንስና አካዳሚ፣ በኃይልና ማዕድን፣ በጋራ የቢዝነስ ምክር ቤት፣ በግብርና፣ በፈጠራ፣ ስፔስ ሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ፣ በጤና እና ፋርማሱቲካል ኢንዱስትሪ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

እንዲሁም በባህልና ስፖርት መስኮች የኢትዮ-አልጄሪያን ታሪካዊ የዲፕሎማሲ ትብብር ለማጠናከር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማሕበራዊ ትሥሥር ገፁ አስነበቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በርካታ ቁልፍ የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0