https://amh.sputniknews.africa/20250413/149734.html
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የጎበኚዎች ቁጥር በእጥፍ እንደጨመረ ተገለጸ
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የጎበኚዎች ቁጥር በእጥፍ እንደጨመረ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የጎበኚዎች ቁጥር በእጥፍ እንደጨመረ ተገለጸ ፓርኩ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ከተመዘገበበት 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአማካይ በቀን ከ37 በላይ ጎብኚዎችን እያስተናገደ እንደሚገኝ የፓርኩ አስተዳደር... 13.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-13T20:30+0300
2025-04-13T20:30+0300
2025-04-14T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0e/161935_0:39:720:444_1920x0_80_0_0_a7c4d92938d0fdb5fdd2a15a1e57df27.jpg
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የጎበኚዎች ቁጥር በእጥፍ እንደጨመረ ተገለጸ ፓርኩ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ከተመዘገበበት 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአማካይ በቀን ከ37 በላይ ጎብኚዎችን እያስተናገደ እንደሚገኝ የፓርኩ አስተዳደር አስታውቀዋል። ከፓርኩ ጎብኚዎች ውስጥ 45 በመቶ የሚሆኑት የውጭ ሀገር ጎብኚዎች እንደሆኑም ተነግሯል። የጎብኚዎችን ቁጥር በአማካይ በቀን 181 ለማድረስ እየተሠራ እንደሚገኝም ተገልጿል።ምስሎቹ ከፓርኩ የማሕበራዊ ትሥሥር ገፅ የተገኙ ናቸው@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0e/161935_38:0:682:483_1920x0_80_0_0_126d3824278cf59518b5b7bd1c6bc24d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የጎበኚዎች ቁጥር በእጥፍ እንደጨመረ ተገለጸ
20:30 13.04.2025 (የተሻሻለ: 16:04 14.04.2025) የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የጎበኚዎች ቁጥር በእጥፍ እንደጨመረ ተገለጸ
ፓርኩ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ከተመዘገበበት 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአማካይ በቀን ከ37 በላይ ጎብኚዎችን እያስተናገደ እንደሚገኝ የፓርኩ አስተዳደር አስታውቀዋል።
ከፓርኩ ጎብኚዎች ውስጥ 45 በመቶ የሚሆኑት የውጭ ሀገር ጎብኚዎች እንደሆኑም ተነግሯል።
የጎብኚዎችን ቁጥር በአማካይ በቀን 181 ለማድረስ እየተሠራ እንደሚገኝም ተገልጿል።
ምስሎቹ ከፓርኩ የማሕበራዊ ትሥሥር ገፅ የተገኙ ናቸው
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን