https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው
ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ በመርህ ደረጃ የ3.5 ቢሊዮን ዶላር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ከአበዳሪዎቿ ጋር እንደደረሰች አስታውቀዋል። ሚኒስተሩ የ2017... 13.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-13T20:01+0300
2025-04-13T20:01+0300
2025-04-13T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0d/148516_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_3cb3b20c853e86f07f40d6cf7e414604.jpg
ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ በመርህ ደረጃ የ3.5 ቢሊዮን ዶላር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ከአበዳሪዎቿ ጋር እንደደረሰች አስታውቀዋል። ሚኒስተሩ የ2017 በጀት ዓመት ሶስተኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ባደረጉት ገለጻ ከአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር በቅርቡ የመግባቢያ ሰነድ እንደሚፈረምና ከእያንዳንዱ አበዳሪ ሀገራት ጋር ዝርዝር ውይይቶች እንደሚደረጉ ይፋ አድርገዋል። የዕዳ ጫናን በመቀነስ ረገድ በዚህ ዓመት ትልቅ ውጤት መገኘቱንም ሚኒስትሩ በገለጻቸው ጠቁመዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0d/148516_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_07e0a32ab37814886b199be8716962ed.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው
20:01 13.04.2025 (የተሻሻለ: 20:24 13.04.2025) ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው
የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ በመርህ ደረጃ የ3.5 ቢሊዮን ዶላር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ከአበዳሪዎቿ ጋር እንደደረሰች አስታውቀዋል።
ሚኒስተሩ የ2017 በጀት ዓመት ሶስተኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ባደረጉት ገለጻ ከአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር በቅርቡ የመግባቢያ ሰነድ እንደሚፈረምና ከእያንዳንዱ አበዳሪ ሀገራት ጋር ዝርዝር ውይይቶች እንደሚደረጉ ይፋ አድርገዋል።
የዕዳ ጫናን በመቀነስ ረገድ በዚህ ዓመት ትልቅ ውጤት መገኘቱንም ሚኒስትሩ በገለጻቸው ጠቁመዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን