የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዜንኮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዜንኮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ
የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዜንኮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.04.2025
ሰብስክራይብ

የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዜንኮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የቤላሩስ ፕሬስ አገልግሎት አስታውቋል።

ውይይታቸው በሁለቱ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ግኑኝነት በተለይም በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ስላሉ የትብብር እድሎች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ የፕሬስ አገልግሎቱ ጨምሮ ገልጿል።

ሚኒስትሮቹ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ ጉዳዩች ዙሪያ ይወያያሉ ተብሎም ይጠበቃል።

የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቆይታቸው ከኢትዮጵያ መንግሥት አመራሮች፣ ሚኒስትሮች እና የንግዱ ማሕበረሰብ ጋር ይወያያሉ ተብሏል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0