https://amh.sputniknews.africa/20250413/146372.html
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ
Sputnik አፍሪካ
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ የልምምዱ የመጀመሪያ የባሕር ዳርቻ ምዕራፍ የጋራ ልምምድ፣ የጋራ ዘመቻ እና ስትራቴጂካዊ እቅዶችን መወያየት እንዲሁም ልምዶችን መለዋወጥ ያካትታል። የልምምዱ ሁለተኛ ምዕራፍ በባሕር... 13.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-13T16:15+0300
2025-04-13T16:15+0300
2025-04-13T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0d/148088_1:0:847:476_1920x0_80_0_0_64da2d3ed6351a28075a6cbb345e456d.jpg
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ የልምምዱ የመጀመሪያ የባሕር ዳርቻ ምዕራፍ የጋራ ልምምድ፣ የጋራ ዘመቻ እና ስትራቴጂካዊ እቅዶችን መወያየት እንዲሁም ልምዶችን መለዋወጥ ያካትታል። የልምምዱ ሁለተኛ ምዕራፍ በባሕር ላይ የሚደረግ ሲሆን ከሚያዚያ 8 እስከ 10 ድረስ ይቆያል። ትኩረቱን የባሕር የፀጥታ ትብብርን ማጠናከር እና የመርከበኞችን ክህሎት ማሳደግ፣ የፍለጋ እና አድን ሥራ እንዲሁም የአነስተኛ ጦር መሳሪያዎች ተኩስ እና የሄሊኮፕተር ኦፕሬሽኖች ላይ ያደርጋል። ተሳታፊ ሀገራት የሚከተሉትን ያካትታል፦ ኮሞሮስ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያ፣ ማዳጋስካር፣ ሞሪሸስ፣ ሞዛምቢክ፣ ሲሼልስ፣ ደቡብ አፍሪካ።የህንድ-አፍሪካ ቁልፍ የባሕር ልምምድ ለጋራ ተግዳሮቶች በጋራ መፍትሄ ማምጣት፣ ትብብርን ማሳደግ፣ በአጋር የባሕር ኃይሎች መካከል የጋራ ዘመቻዎችን ማመቻቸት እና በህንድ እና አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከርን ያነገበ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ
Sputnik አፍሪካ
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ
2025-04-13T16:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0d/148088_107:0:742:476_1920x0_80_0_0_3953c4b5abd9f89422c5eba864b839d7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ
16:15 13.04.2025 (የተሻሻለ: 18:44 13.04.2025) ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራት እና ህንድ ታንዛኒያ ውስጥ የጋራ ልምምድ ጀምሩ
የልምምዱ የመጀመሪያ የባሕር ዳርቻ ምዕራፍ የጋራ ልምምድ፣ የጋራ ዘመቻ እና ስትራቴጂካዊ እቅዶችን መወያየት እንዲሁም ልምዶችን መለዋወጥ ያካትታል።
የልምምዱ ሁለተኛ ምዕራፍ በባሕር ላይ የሚደረግ ሲሆን ከሚያዚያ 8 እስከ 10 ድረስ ይቆያል። ትኩረቱን የባሕር የፀጥታ ትብብርን ማጠናከር እና የመርከበኞችን ክህሎት ማሳደግ፣ የፍለጋ እና አድን ሥራ እንዲሁም የአነስተኛ ጦር መሳሪያዎች ተኩስ እና የሄሊኮፕተር ኦፕሬሽኖች ላይ ያደርጋል።
ተሳታፊ ሀገራት የሚከተሉትን ያካትታል፦
ኮሞሮስ፣
ጅቡቲ፣
ኬንያ፣
ማዳጋስካር፣
ሞሪሸስ፣
ሞዛምቢክ፣
ሲሼልስ፣
ደቡብ አፍሪካ።
የህንድ-አፍሪካ ቁልፍ የባሕር ልምምድ ለጋራ ተግዳሮቶች በጋራ መፍትሄ ማምጣት፣ ትብብርን ማሳደግ፣ በአጋር የባሕር ኃይሎች መካከል የጋራ ዘመቻዎችን ማመቻቸት እና በህንድ እና አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከርን ያነገበ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን