https://amh.sputniknews.africa
የበርሊን ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የሩሲያ አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች መታገዳቸውን ተቸች
የበርሊን ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የሩሲያ አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች መታገዳቸውን ተቸች
Sputnik አፍሪካ
የበርሊን ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የሩሲያ አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች መታገዳቸውን ተቸች "ስፖርትና ፖለቲካ አይጣጣሙም ምክንያቱም ስፖርት የፍቅርና የአንድነት ምንጭ ነው። የሰው ልጆችን ይበልጥ የሚያቀራርብ፣ መተሳሰብን... 12.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-12T20:28+0300
2025-04-12T20:28+0300
2025-04-12T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/140789_0:66:1280:786_1920x0_80_0_0_eaa875d7760fbcedf337847d818ed1a1.jpg
የበርሊን ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የሩሲያ አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች መታገዳቸውን ተቸች "ስፖርትና ፖለቲካ አይጣጣሙም ምክንያቱም ስፖርት የፍቅርና የአንድነት ምንጭ ነው። የሰው ልጆችን ይበልጥ የሚያቀራርብ፣ መተሳሰብን የሚፈጥር፣ ሀገራትን አንድ የሚያደርግ፣ ዓለምን የሚያስተሳስር እንዲሁም የሰላምና የሕብረት ምልክት ነው" ስትል በ63 ደቂቃ ከ35 ሰከንድ የግማሽ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን ያስመዘገበችው ፎትየን ተስፋይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግራለች። በፖለቲካዊ ምክንያቶች አትሌቶችን ከውድድሮች ማገድ "የስፖርቱን ስሜት እና ድባብ" ያጠፋል ስትል አስረግጣለች። ፎትየን አክላም አፍሪካ የአሸናፊዎች አህጉር ናት ብላለች። "ይህ ድል ራሴን እንዳገኝ ረድቶኛል። ኢትዮጵያ ደግሞ አዳዲስ አትሌቶችን እያፈራች እንደሆነ የሚያሳይ ድል ነው" ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/140789_72:0:1208:852_1920x0_80_0_0_12dc05d5746ecad27a859b08d5688326.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የበርሊን ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የሩሲያ አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች መታገዳቸውን ተቸች
20:28 12.04.2025 (የተሻሻለ: 20:54 12.04.2025) የበርሊን ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የሩሲያ አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች መታገዳቸውን ተቸች
"ስፖርትና ፖለቲካ አይጣጣሙም ምክንያቱም ስፖርት የፍቅርና የአንድነት ምንጭ ነው። የሰው ልጆችን ይበልጥ የሚያቀራርብ፣ መተሳሰብን የሚፈጥር፣ ሀገራትን አንድ የሚያደርግ፣ ዓለምን የሚያስተሳስር እንዲሁም የሰላምና የሕብረት ምልክት ነው" ስትል በ63 ደቂቃ ከ35 ሰከንድ የግማሽ ማራቶን አዲስ ክብረ ወሰን ያስመዘገበችው ፎትየን ተስፋይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግራለች።
በፖለቲካዊ ምክንያቶች አትሌቶችን ከውድድሮች ማገድ "የስፖርቱን ስሜት እና ድባብ" ያጠፋል ስትል አስረግጣለች። ፎትየን አክላም አፍሪካ የአሸናፊዎች አህጉር ናት ብላለች።
"ይህ ድል ራሴን እንዳገኝ ረድቶኛል። ኢትዮጵያ ደግሞ አዳዲስ አትሌቶችን እያፈራች እንደሆነ የሚያሳይ ድል ነው" ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን