https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በአሜሪካ ቀረጥ ምክንያት የገበያ አማራጯን ለማስፋት እየፈለገች ከምትገኘው አፍሪካ ጋር የንግድ ግንኙነቷን ልታሻሽል እንደምትችል ባለሙያው ተናገሩ
ሩሲያ በአሜሪካ ቀረጥ ምክንያት የገበያ አማራጯን ለማስፋት እየፈለገች ከምትገኘው አፍሪካ ጋር የንግድ ግንኙነቷን ልታሻሽል እንደምትችል ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በአሜሪካ ቀረጥ ምክንያት የገበያ አማራጯን ለማስፋት እየፈለገች ከምትገኘው አፍሪካ ጋር የንግድ ግንኙነቷን ልታሻሽል እንደምትችል ባለሙያው ተናገሩ አሜሪካ የአፍሪካ ብቸኛ የኤክስፖርት መዳረሻ ሆና አታውቅም። ከሩሲያ ባሻገር አውሮፓ፣ እስያ እና... 12.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-12T19:00+0300
2025-04-12T19:00+0300
2025-04-12T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/140341_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_5eee8f9f43f1bb7b3e12050c23fba6e6.jpg
ሩሲያ በአሜሪካ ቀረጥ ምክንያት የገበያ አማራጯን ለማስፋት እየፈለገች ከምትገኘው አፍሪካ ጋር የንግድ ግንኙነቷን ልታሻሽል እንደምትችል ባለሙያው ተናገሩ አሜሪካ የአፍሪካ ብቸኛ የኤክስፖርት መዳረሻ ሆና አታውቅም። ከሩሲያ ባሻገር አውሮፓ፣ እስያ እና የደቡብ-ደቡብ አጋርነት አማራጮች ናቸው ሲሉ በናይጄሪያ ኢባዳን ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ኦላዋሌ ኦጉንኮላ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ፕሮፌሰሩ የአሜሪካ ቀረጥ አግባብ ያልሆነ የኃይል አጠቃቀምና አሜሪካኖችንም ጭምር የሚጠቅም አይደለም ብለዋል።"የንግድ ጉድለትን ወደ ትርፍ ለመለወጥ በሚል የተሞከረው የአፀፋ ቀረጥ የዓለም የንግድ ድርጅት ሂደቶችን የሚያሳልፍ አንገብቢ ጉዳይ አይደለም" ብለዋል። ኦጉንኮላ በተጨማሪም የአሜሪካ ቀረጥ "ለንግድ ጉድለት ተመራጭ መፍትሄ" መሆኑን እንደሚጠራጠሩና በጉዳዩ ዙሪያ የዓለም የንግድ ድርጅት የራሱ የሆነ የውስጥ አሠራር እንዳለው ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/140341_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_44c12bcccac3977f1086a0159e295ade.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በአሜሪካ ቀረጥ ምክንያት የገበያ አማራጯን ለማስፋት እየፈለገች ከምትገኘው አፍሪካ ጋር የንግድ ግንኙነቷን ልታሻሽል እንደምትችል ባለሙያው ተናገሩ
19:00 12.04.2025 (የተሻሻለ: 19:24 12.04.2025) ሩሲያ በአሜሪካ ቀረጥ ምክንያት የገበያ አማራጯን ለማስፋት እየፈለገች ከምትገኘው አፍሪካ ጋር የንግድ ግንኙነቷን ልታሻሽል እንደምትችል ባለሙያው ተናገሩ
አሜሪካ የአፍሪካ ብቸኛ የኤክስፖርት መዳረሻ ሆና አታውቅም። ከሩሲያ ባሻገር አውሮፓ፣ እስያ እና የደቡብ-ደቡብ አጋርነት አማራጮች ናቸው ሲሉ በናይጄሪያ ኢባዳን ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ኦላዋሌ ኦጉንኮላ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ፕሮፌሰሩ የአሜሪካ ቀረጥ አግባብ ያልሆነ የኃይል አጠቃቀምና አሜሪካኖችንም ጭምር የሚጠቅም አይደለም ብለዋል።
"የንግድ ጉድለትን ወደ ትርፍ ለመለወጥ በሚል የተሞከረው የአፀፋ ቀረጥ የዓለም የንግድ ድርጅት ሂደቶችን የሚያሳልፍ አንገብቢ ጉዳይ አይደለም" ብለዋል።
ኦጉንኮላ በተጨማሪም የአሜሪካ ቀረጥ "ለንግድ ጉድለት ተመራጭ መፍትሄ" መሆኑን እንደሚጠራጠሩና በጉዳዩ ዙሪያ የዓለም የንግድ ድርጅት የራሱ የሆነ የውስጥ አሠራር እንዳለው ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን