https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ 15.3 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ወሰዱ
በኢትዮጵያ 15.3 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ወሰዱ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ 15.3 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ወሰዱ በክታባት ዘመቻው 14.8 ሚሊዮን ህፃናትን ለመድረስ የታቀደ ቢሆንም ከግቡ በላይ 103 በመቶ መሸፈን ተችሏል። ከየካቲት 15 እስከ 18 ድረስ በ10 ክልሎች በተካሄደው የክትባት ዘመቻ ከ15.3... 12.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-12T17:54+0300
2025-04-12T17:54+0300
2025-04-12T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/139910_0:60:500:341_1920x0_80_0_0_72278cbe202227dd110b2f76ffb5311d.jpg
በኢትዮጵያ 15.3 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ወሰዱ በክታባት ዘመቻው 14.8 ሚሊዮን ህፃናትን ለመድረስ የታቀደ ቢሆንም ከግቡ በላይ 103 በመቶ መሸፈን ተችሏል። ከየካቲት 15 እስከ 18 ድረስ በ10 ክልሎች በተካሄደው የክትባት ዘመቻ ከ15.3 ሚሊየን በላይ ህፃናት በአፍ በጠብታ መልክ የሚሰጥ ክትባት እንደተሰጠቸው የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/139910_0:13:500:388_1920x0_80_0_0_1f09a4803929b7b840fba438b40b2e1f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ 15.3 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ወሰዱ
17:54 12.04.2025 (የተሻሻለ: 18:14 12.04.2025) በኢትዮጵያ 15.3 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ወሰዱ
በክታባት ዘመቻው 14.8 ሚሊዮን ህፃናትን ለመድረስ የታቀደ ቢሆንም ከግቡ በላይ 103 በመቶ መሸፈን ተችሏል።
ከየካቲት 15 እስከ 18 ድረስ በ10 ክልሎች በተካሄደው የክትባት ዘመቻ ከ15.3 ሚሊየን በላይ ህፃናት በአፍ በጠብታ መልክ የሚሰጥ ክትባት እንደተሰጠቸው የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን