https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካ "የአፀፋ" ቀረጥ የሰብዓዊ ቀውስ ሊያባብስ ይችላል ሲሉ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ተናገሩ
የአሜሪካ "የአፀፋ" ቀረጥ የሰብዓዊ ቀውስ ሊያባብስ ይችላል ሲሉ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ "የአፀፋ" ቀረጥ የሰብዓዊ ቀውስ ሊያባብስ ይችላል ሲሉ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ተናገሩ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ዋንግ ዌንታዎ ከዓለም የንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ ጋር ባደረጉት ውይይት "የአሜሪካ አፀፋዊ ቀረጥ... 12.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-12T17:22+0300
2025-04-12T17:22+0300
2025-04-12T17:56+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/139696_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_c43519c15bd8690bcd89d420830215be.jpg
የአሜሪካ "የአፀፋ" ቀረጥ የሰብዓዊ ቀውስ ሊያባብስ ይችላል ሲሉ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ተናገሩ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ዋንግ ዌንታዎ ከዓለም የንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ ጋር ባደረጉት ውይይት "የአሜሪካ አፀፋዊ ቀረጥ በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት በተለይም ዝቅተኛ እድገት ላላቸው ሀገራት ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል" ብለዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ከቻይና በሚገቡ ዕቃዎች ላይ የጣለችው ቀረጥ በአሁኑ ወቅት 145% የደረሠ ሲሆን ቻይና በበኩሏ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የጣለችውን ቀረጥ ወደ 125% ከፍ አድርጋለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/139696_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_b9c56a2e671f8015cbbb15bba7a0a89b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካ "የአፀፋ" ቀረጥ የሰብዓዊ ቀውስ ሊያባብስ ይችላል ሲሉ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ተናገሩ
17:22 12.04.2025 (የተሻሻለ: 17:56 12.04.2025) የአሜሪካ "የአፀፋ" ቀረጥ የሰብዓዊ ቀውስ ሊያባብስ ይችላል ሲሉ የቻይና የንግድ ሚኒስትር ተናገሩ
የቻይና የንግድ ሚኒስትር ዋንግ ዌንታዎ ከዓለም የንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ ጋር ባደረጉት ውይይት "የአሜሪካ አፀፋዊ ቀረጥ በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት በተለይም ዝቅተኛ እድገት ላላቸው ሀገራት ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል" ብለዋል።
ዩናይትድ ስቴትስ ከቻይና በሚገቡ ዕቃዎች ላይ የጣለችው ቀረጥ በአሁኑ ወቅት 145% የደረሠ ሲሆን ቻይና በበኩሏ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የጣለችውን ቀረጥ ወደ 125% ከፍ አድርጋለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን