በቱርክ አንታሊያ ዲፕሎማሲ ፎረም ላይ ከሰርጌ ላቭሮቭ ንግግር የተነሱ ቁልፍ ሀሳቦች፦

ሰብስክራይብ

በቱርክ አንታሊያ ዲፕሎማሲ ፎረም ላይ ከሰርጌ ላቭሮቭ ንግግር የተነሱ ቁልፍ ሀሳቦች፦

▪ ዋሽንግተን በዩክሬን ሰላም ዙሪያ የግዛት ጉዳዮችን በቅድሚያ መፍታት አስፈላጊ መሆኑን ተረድታለች።

▪ የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት መንስዔዎቹን መቅረፍ አስፈላጊ እንደሆነ "ትራምፕ ተረድተዋል።"

▪ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ የሩሲያ ዋነኛ ትኩረት ግዛት ሳይሆን ሕዝቦች ናቸው።

▪ ዘለንስኪ ስለ ሰላም አስከባሪ ኃይሎች እና በዩክሬን የውጭ ወታደሮች ስምሪት ዙሪያ የሚሰጠው አስተያየት "በግልጽ ቅዠት" ነው።

▪ በዩክሬን የአውሮፓ ሕብረት ኃይል ስምሪት በኪዬቭ የሚገኘውን የናዚ አገዛዝ ለመጠበቅ የታሰበ ነው።

▪ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝ ለአዲስ ጦርነት እየተዘጋጁ ነው። ለግባቸው መሳካት የዩሮ-አትላንቲክ ማህበረሰብን በመምራት ላይ ትኩረት አድርገዋል።

▪ በሩሲያ እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ያለው ግንኙነት የመሻሻል እድል አለው።

▪ የባይደን አስተዳደር ሩሲያን የማግለል ፖሊሲ የማይገባ ነበር።

▪ የዓለም ኢኮኖሚ አዳዲስ ለውጦች ሊገጥሙት ይችላሉ።

▪ የባለብዙ ወገን ግኑኝነት "ጥንካሬን እያገኘ መጥቷል።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0