https://amh.sputniknews.africa
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ ከእጥፍ በላይ አደገ
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ ከእጥፍ በላይ አደገ
Sputnik አፍሪካ
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ ከእጥፍ በላይ አደገ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ዓመታዊ ገቢውን ከ17 ቢሊየን ብር ወደ 48 ቢሊየን ብር እንዳሳደገ ገልጿል።የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በሪሶ አመሎ ለታየው የገቢ እድገት... 12.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-12T13:46+0300
2025-04-12T13:46+0300
2025-04-12T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/135930_0:35:679:417_1920x0_80_0_0_a93f6a192544620a1e0391988c0fdc09.jpg
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ ከእጥፍ በላይ አደገ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ዓመታዊ ገቢውን ከ17 ቢሊየን ብር ወደ 48 ቢሊየን ብር እንዳሳደገ ገልጿል።የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በሪሶ አመሎ ለታየው የገቢ እድገት ተግባራዊ የተደረጉ ግልፅ ፖሊሲዎች እና ስትራቴጂዎች አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን ለመንግሥት ሚዲያ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በ350 ወደቦች አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝም ተጠቁሟል። @sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/135930_38:0:641:452_1920x0_80_0_0_b0230c36340c16c0c26af65a53a2d9f5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ ከእጥፍ በላይ አደገ
13:46 12.04.2025 (የተሻሻለ: 14:04 12.04.2025) የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ ከእጥፍ በላይ አደገ
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ዓመታዊ ገቢውን ከ17 ቢሊየን ብር ወደ 48 ቢሊየን ብር እንዳሳደገ ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በሪሶ አመሎ ለታየው የገቢ እድገት ተግባራዊ የተደረጉ ግልፅ ፖሊሲዎች እና ስትራቴጂዎች አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን ለመንግሥት ሚዲያ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በ350 ወደቦች አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝም ተጠቁሟል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን