https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መረጃቸውን እንዲያቀርቡ ጠየቀ
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መረጃቸውን እንዲያቀርቡ ጠየቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መረጃቸውን እንዲያቀርቡ ጠየቀ ጥሪው የአሜሪካ አስተዳደር በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረገ ካለው የገንዘብ ድጋፍ... 12.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-12T13:14+0300
2025-04-12T13:14+0300
2025-04-12T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/135715_0:75:1280:795_1920x0_80_0_0_30bba5a876438f74ce9b6422224f514b.jpg
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መረጃቸውን እንዲያቀርቡ ጠየቀ ጥሪው የአሜሪካ አስተዳደር በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረገ ካለው የገንዘብ ድጋፍ ማቋረጥ ጋር ተያያዞ አስፈላጊ መረጃ ለመሰብሰብ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ባለስልጣኑ ከዩኤስአይዲ ወይም ከአሜሪካ መንግሥት እርዳታ የሚደረግላቸው ድርጅቶች እስከ ሚያዝያ 15 ቀን ድረስ ሪፖርት እንዲያደርጉ በጥብቅ ማሳሰቡን የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ዘግበዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0c/135715_60:0:1220:870_1920x0_80_0_0_69aaf08376017298f76e6f8abdc26fd0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መረጃቸውን እንዲያቀርቡ ጠየቀ
13:14 12.04.2025 (የተሻሻለ: 13:34 12.04.2025) የኢትዮጵያ መንግሥት ከአሜሪካው የተራድኦ ድርጅት (ዩኤስአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መረጃቸውን እንዲያቀርቡ ጠየቀ
ጥሪው የአሜሪካ አስተዳደር በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረገ ካለው የገንዘብ ድጋፍ ማቋረጥ ጋር ተያያዞ አስፈላጊ መረጃ ለመሰብሰብ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ባለስልጣኑ ከዩኤስአይዲ ወይም ከአሜሪካ መንግሥት እርዳታ የሚደረግላቸው ድርጅቶች እስከ ሚያዝያ 15 ቀን ድረስ ሪፖርት እንዲያደርጉ በጥብቅ ማሳሰቡን የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን