https://amh.sputniknews.africa
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው"
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው"
Sputnik አፍሪካ
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው" የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ የጠፈር ኤጀንሲ የቦርድ ሰብሳቢ ፓትሪክ ንድሎቮ "እንደ እናንተ ያሉ (ስፑትኒክ) እና አፍሪካውያን የራሳችንን አመለካከት እንድንገልጽ ድምጽ የሚሆኑን ማሠራጫዎችን... 11.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-11T19:57+0300
2025-04-11T19:57+0300
2025-04-11T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0b/134420_0:158:720:563_1920x0_80_0_0_6d94a30ab7aaccaab64d7fab59521e18.jpg
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው" የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ የጠፈር ኤጀንሲ የቦርድ ሰብሳቢ ፓትሪክ ንድሎቮ "እንደ እናንተ ያሉ (ስፑትኒክ) እና አፍሪካውያን የራሳችንን አመለካከት እንድንገልጽ ድምጽ የሚሆኑን ማሠራጫዎችን እናደንቃለን” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡አፍሪካውያን አህጉሪቱን እንዴት መመራት እንዳለባት የራሳቸው እይታ ቢኖራቸውም ዋና ዋና ሚዲያዎች ግን “አስተያየታችን እንዲገለፅ ፈጽሞ አይፈቅዱም” ብለዋል። ፓትሪክ ንድሎቮ አክለውም እንዲህ ያሉ ሚዲያዎች “የምዕራባውያን ኒዮሊበራል አመለካከቶችን ወደ አፍሪካውያን ይገፋሉ" ሲሉ አብራርተዋል። "ስፑትኒክ አፍሪካን እናመሰግናለን። ለአፍሪካውያን ድምጽ መሆናችሁን ቀጥሉ" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው"
Sputnik አፍሪካ
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው"
2025-04-11T19:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0b/134420_0:90:720:630_1920x0_80_0_0_8cf601755128c1e49663d2b3267955c0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው"
19:57 11.04.2025 (የተሻሻለ: 20:24 11.04.2025) "የስፑትኒክ አፍሪካ ሥራ የአፍሪካን ድምጽ እያስተጋባ ነው"
የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ የጠፈር ኤጀንሲ የቦርድ ሰብሳቢ ፓትሪክ ንድሎቮ "እንደ እናንተ ያሉ (ስፑትኒክ) እና አፍሪካውያን የራሳችንን አመለካከት እንድንገልጽ ድምጽ የሚሆኑን ማሠራጫዎችን እናደንቃለን” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
አፍሪካውያን አህጉሪቱን እንዴት መመራት እንዳለባት የራሳቸው እይታ ቢኖራቸውም ዋና ዋና ሚዲያዎች ግን “አስተያየታችን እንዲገለፅ ፈጽሞ አይፈቅዱም” ብለዋል።
ፓትሪክ ንድሎቮ አክለውም እንዲህ ያሉ ሚዲያዎች “የምዕራባውያን ኒዮሊበራል አመለካከቶችን ወደ አፍሪካውያን ይገፋሉ" ሲሉ አብራርተዋል።
"ስፑትኒክ አፍሪካን እናመሰግናለን። ለአፍሪካውያን ድምጽ መሆናችሁን ቀጥሉ" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን