https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ትራምፕ 'ሩሲያ ድርድሩን ማፋጠን አለባት' አሉ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ 'ሩሲያ ድርድሩን ማፋጠን አለባት' አሉ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ 'ሩሲያ ድርድሩን ማፋጠን አለባት' አሉ ትራምፕ ፑቲን ከልዩ መልዕክተኛቸው ስቲቭ ዊትኮፍ ጋር ከመገናኘታቸው አስቀድሞ ባደረጉት ንግግር የዩክሬን ግጭት በፍፁም መነሳት አልነበረበትም ሲሉ ብለዋል። "ሩሲያ መፍጠን... 11.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-11T17:35+0300
2025-04-11T17:35+0300
2025-04-11T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/133920.jpg?1744383244
ፕሬዝዳንት ትራምፕ 'ሩሲያ ድርድሩን ማፋጠን አለባት' አሉ ትራምፕ ፑቲን ከልዩ መልዕክተኛቸው ስቲቭ ዊትኮፍ ጋር ከመገናኘታቸው አስቀድሞ ባደረጉት ንግግር የዩክሬን ግጭት በፍፁም መነሳት አልነበረበትም ሲሉ ብለዋል። "ሩሲያ መፍጠን አለባት። በጣም ብዙ ሰዎች እየሞቱ ነው፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በሳምንት ውስጥ አሳዛኝ እና ትርጉም የለሽ በሆነ ጦርነት ይሞታሉ። እኔ ፕሬዝዳንት ብሆን ኖሮ መከሰት ያልነበረበት እና ሊከሰት የማይችል ጦርነት ነው" ሲሉ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ጽፈዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ትራምፕ 'ሩሲያ ድርድሩን ማፋጠን አለባት' አሉ
17:35 11.04.2025 (የተሻሻለ: 17:54 11.04.2025) ፕሬዝዳንት ትራምፕ 'ሩሲያ ድርድሩን ማፋጠን አለባት' አሉ
ትራምፕ ፑቲን ከልዩ መልዕክተኛቸው ስቲቭ ዊትኮፍ ጋር ከመገናኘታቸው አስቀድሞ ባደረጉት ንግግር የዩክሬን ግጭት በፍፁም መነሳት አልነበረበትም ሲሉ ብለዋል።
"ሩሲያ መፍጠን አለባት። በጣም ብዙ ሰዎች እየሞቱ ነው፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በሳምንት ውስጥ አሳዛኝ እና ትርጉም የለሽ በሆነ ጦርነት ይሞታሉ። እኔ ፕሬዝዳንት ብሆን ኖሮ መከሰት ያልነበረበት እና ሊከሰት የማይችል ጦርነት ነው" ሲሉ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ጽፈዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን