የነፃ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በካዛክስታን ከተገናኙ በኋላ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ የሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ

ሰብስክራይብ

የነፃ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በካዛክስታን ከተገናኙ በኋላ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ የሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተነሱ ዋና ዋነ ነጥቦች፦

▪በዩናይትድ ስቴትስ ከዲሞክራት እና ሪፐብሊካኖች ውስጥ በሞስኮ እና ዋሽንግተን መካከል የሚደረገው ንግግር እንዳይጀምር የማይፈልጉ በርካታ ሰዎች አሉ፡፡

▪አሜሪካ ከአውሮፓ በተቃራኒው የዩክሬን ግጭት መነሻ መንስኤን ለመመርመር ፍቃደኛ ነች፡፡

▪በሞስኮ እና በዋሽንግተን መካከል በሚደረግው ግኑኝነት ተስፋ ማድረግ ባያስፈልግም ግኑኝነቱን መደበኛ ለማድረግ መሞከሩ ይጠቅማል።

▪በሞስኮ እና ዋሽንግተን መካከል የሚደረገው የእስረኞች ልውውጥ መተማመንን ለማጠናከር ቢረዳም መተማመኑን ለመመለስ ረጅም ጊዜ ይወስዳል፡፡

▪ዩክሬን በ1991 ወደ ነበራት ድንበር መመለስ አትችልም፡፡ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደርም ይህንን ይረዳል፡፡

▪የብሪክስ አባል ያልሆኑ ሀገሮች የብሪክስ የክፍያ ስረዓቶች መጠቀም ፍቃድ ይችላሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0