https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያን የሎጅስቲክስ አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል የተባለ የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ሥርዓት ይፋ ሆነ
የኢትዮጵያን የሎጅስቲክስ አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል የተባለ የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ሥርዓት ይፋ ሆነ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያን የሎጅስቲክስ አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል የተባለ የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ሥርዓት ይፋ ሆነበኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የበለጸገው ሥርዓት የጭነት ትራንስፖርትን ለመቆጣጠር እና ለማስተዳደር የተዘጋጀ... 11.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-11T10:59+0300
2025-04-11T10:59+0300
2025-04-11T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0b/130275_0:20:592:353_1920x0_80_0_0_b54583794587c18ae420ea4c23281472.jpg
የኢትዮጵያን የሎጅስቲክስ አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል የተባለ የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ሥርዓት ይፋ ሆነበኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የበለጸገው ሥርዓት የጭነት ትራንስፖርትን ለመቆጣጠር እና ለማስተዳደር የተዘጋጀ ነው ተበሏል።ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በመጠቀም የሀገርን ሃብት ከብክነት ለማዳን የሥርዓቱ መልማት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመዋል።ሥርዓቱ የተሽከርካሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችንና የረዳቶችን የድንበር ተሻጋሪ ፈቃድ አሰጣጥ በተቀናጀ ሁኔታ ማስኬድ የሚያስችል እንደሆነ ኢንስቲቲዩቱ በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስነብቧል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0b/130275_48:0:545:373_1920x0_80_0_0_0abcbaa12ceeead2f4275ef99cd357a2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያን የሎጅስቲክስ አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል የተባለ የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ሥርዓት ይፋ ሆነ
10:59 11.04.2025 (የተሻሻለ: 11:14 11.04.2025) የኢትዮጵያን የሎጅስቲክስ አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል የተባለ የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት አስተዳደር ሥርዓት ይፋ ሆነ
በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የበለጸገው ሥርዓት የጭነት ትራንስፖርትን ለመቆጣጠር እና ለማስተዳደር የተዘጋጀ ነው ተበሏል።
ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በመጠቀም የሀገርን ሃብት ከብክነት ለማዳን የሥርዓቱ መልማት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
ሥርዓቱ የተሽከርካሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችንና የረዳቶችን የድንበር ተሻጋሪ ፈቃድ አሰጣጥ በተቀናጀ ሁኔታ ማስኬድ የሚያስችል እንደሆነ ኢንስቲቲዩቱ በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስነብቧል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን