https://amh.sputniknews.africa
ኤርትራ ለሱዳን ሰላም ድጋፌን እሰጣለሁ አለች
ኤርትራ ለሱዳን ሰላም ድጋፌን እሰጣለሁ አለች
Sputnik አፍሪካ
ኤርትራ ለሱዳን ሰላም ድጋፌን እሰጣለሁ አለች የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሱዳን ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሁሉም የቀጣናው ሀገራት ድጋፋቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።ኤርትራን የጎበኙት የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር አብዱል... 11.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-11T10:07+0300
2025-04-11T10:07+0300
2025-04-11T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0b/128713_0:63:1080:671_1920x0_80_0_0_6d05b97190f94c0863f22cec1698e676.jpg
ኤርትራ ለሱዳን ሰላም ድጋፌን እሰጣለሁ አለች የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሱዳን ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሁሉም የቀጣናው ሀገራት ድጋፋቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።ኤርትራን የጎበኙት የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር አብዱል ፋታህ አል-ቡርሃን፤ በሱዳን ቀውስ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ለኤርትራ አመራሮች ገለጻ ያደረጉ ሲሆን አስመራ ለምታደርገው ያልተቋረጠ ድጋፍም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0b/128713_51:0:1030:734_1920x0_80_0_0_9816fd8d6d2a3a4cec1f54d747d33e20.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኤርትራ ለሱዳን ሰላም ድጋፌን እሰጣለሁ አለች
10:07 11.04.2025 (የተሻሻለ: 10:34 11.04.2025) ኤርትራ ለሱዳን ሰላም ድጋፌን እሰጣለሁ አለች
የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሱዳን ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሁሉም የቀጣናው ሀገራት ድጋፋቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።
ኤርትራን የጎበኙት የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር አብዱል ፋታህ አል-ቡርሃን፤ በሱዳን ቀውስ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ለኤርትራ አመራሮች ገለጻ ያደረጉ ሲሆን አስመራ ለምታደርገው ያልተቋረጠ ድጋፍም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን