የሩሲያና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ተልዕኮዎችን ሥራ ዳግም ማስጀመርን በተመለከተ የተደረገው ውይይት በአዎንታዊ መንፈስ እንደተጠናቀቀ በአሜሪካ የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ ተናገሩ

ሰብስክራይብ

የሩሲያና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ተልዕኮዎችን ሥራ ዳግም ማስጀመርን በተመለከተ የተደረገው ውይይት በአዎንታዊ መንፈስ እንደተጠናቀቀ በአሜሪካ የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ ተናገሩ

በኢስታንቡል በተደረገው ውይይት ዙሪያ የሩሲያው ዲፕሎማት የሰጡት ተጨማሪ መግለጫዎች፦

▪የልዑካን ቡድኑ መሪዎች የቀድሞው የአሜሪካ አስተዳደር አዋኪ ጉዳዮች መቀረፍ  እንዳለባቸው አመልክተዋል።

▪ሁለቱ ወገኖች የዲፕሎማቶችን እንቅስቃሴ ለማቃለል በሚወሰዱ ተጨማሪ እርምጃዎች ላይ ተስማምተዋል።

▪ሩሲያ በአሜሪካ የተወረሰባትን የዲፕሎማሲ ንብረት ማስመለስን ቅድሚያ እንደምትሰጥና ፍኖተ ካርታ ለማዘጋጀት ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።

▪ዲፕሎማቶቹ ለዲፕሎማሲ ተልዕኮዎች ያልተቋረጠ የባንክ አገልግሎት አቅርቦት ስምምነትን የተመለከተ ሃሳብ ተለዋውጠዋል።

▪የሩሲያና አሜሪካ ቀጣይ ዙር ምክክር የሚካሄድበትን ቀን ለመወሰን ዝርዝር እቅድ እየወጣ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0