https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ በኢራን ላይ የምትወስደው ወታደራዊ እርምጃ የቀጣናውን ስለም አደጋ ላይ ይጥላል ስትል ቱርክ ገለፀች
አሜሪካ በኢራን ላይ የምትወስደው ወታደራዊ እርምጃ የቀጣናውን ስለም አደጋ ላይ ይጥላል ስትል ቱርክ ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በኢራን ላይ የምትወስደው ወታደራዊ እርምጃ የቀጣናውን ስለም አደጋ ላይ ይጥላል ስትል ቱርክ ገለፀች የቱርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን አሜሪካ እና ኢራን በተቻለ ፍጥነት የፊት ለፊት ንግግር በማድረግ አለመግባባታቸውን ያለ ኃይል መፍታት... 10.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-10T19:26+0300
2025-04-10T19:26+0300
2025-04-10T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/128027_0:54:1280:774_1920x0_80_0_0_00e9ebe5f22afc568c931a8034eec325.jpg
አሜሪካ በኢራን ላይ የምትወስደው ወታደራዊ እርምጃ የቀጣናውን ስለም አደጋ ላይ ይጥላል ስትል ቱርክ ገለፀች የቱርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን አሜሪካ እና ኢራን በተቻለ ፍጥነት የፊት ለፊት ንግግር በማድረግ አለመግባባታቸውን ያለ ኃይል መፍታት ይችላሉ ብለዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ "ኢራን የኒውክሌር አቅም አላት፤ የጦር መሳሪያው ግን የላትም። ትራምፕ ለድርድር ዝግጁ ናቸው ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ሃሳባቸውን ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ነገሮች የሚያስገድዱ ከሆነ አሜሪካ ለወታደራዊ አማራጭ ዝግጁ መሆኗን እሮብ እለት አስታውቀዋል። "እስራኤል በዚህ ውስጥ በጣም ትሳተፋለች" ብለዋል። ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለማምረት ተቃርባለች ሲሉ በተደጋጋሚ ስጋታቸውን ይገልጻሉ። ቴህራን በበኩሏ መሳሪያውን የማምረት እቅዱም እንደሌላት ትናገራለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/128027_89:0:1192:827_1920x0_80_0_0_26d0c945f6a29bc4441f07cea989965e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ በኢራን ላይ የምትወስደው ወታደራዊ እርምጃ የቀጣናውን ስለም አደጋ ላይ ይጥላል ስትል ቱርክ ገለፀች
19:26 10.04.2025 (የተሻሻለ: 19:44 10.04.2025) አሜሪካ በኢራን ላይ የምትወስደው ወታደራዊ እርምጃ የቀጣናውን ስለም አደጋ ላይ ይጥላል ስትል ቱርክ ገለፀች
የቱርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን አሜሪካ እና ኢራን በተቻለ ፍጥነት የፊት ለፊት ንግግር በማድረግ አለመግባባታቸውን ያለ ኃይል መፍታት ይችላሉ ብለዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ "ኢራን የኒውክሌር አቅም አላት፤ የጦር መሳሪያው ግን የላትም። ትራምፕ ለድርድር ዝግጁ ናቸው ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ሃሳባቸውን ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ነገሮች የሚያስገድዱ ከሆነ አሜሪካ ለወታደራዊ አማራጭ ዝግጁ መሆኗን እሮብ እለት አስታውቀዋል። "እስራኤል በዚህ ውስጥ በጣም ትሳተፋለች" ብለዋል።
ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለማምረት ተቃርባለች ሲሉ በተደጋጋሚ ስጋታቸውን ይገልጻሉ። ቴህራን በበኩሏ መሳሪያውን የማምረት እቅዱም እንደሌላት ትናገራለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን