ኢትዮጵያ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠረች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠረች
ኢትዮጵያ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠረች

ይሄ የተገለፀው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ነው።

ሪፖርቱን ያቀረቡት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በግብርና፣ በአገልግሎት እና በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም በሀገር ውስጥና ውጭ ሀገራት ዜጎችን በማሰልጠን እና በማብቃት ወደ ሥራ ማሠማራት እንደተቻለ ተናግረዋል፡፡

የምክር ቤቱ አባላት ሁሉንም አካባቢዎች ታሳቢ ያደረገ ለዜጎች ፍታሃዊ የሆነ የሥራ ዕድል መፍጠር እንደሚገባ እና ዜጎች ሰብዓዊ መብታቸውና ክብራቸው ተጠብቆ ወደ ውጭ ሀገራት መሠማራት እንዳለባቸው አስረግጠዋል፡፡

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠረች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠረች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0