https://amh.sputniknews.africa
በሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ዙሪያ የሚያተኩረው ጉባኤ የካርቱምን ተቃውሞ ችላ በማለት ማክሰኞ ይካሄዳል ተባለ
በሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ዙሪያ የሚያተኩረው ጉባኤ የካርቱምን ተቃውሞ ችላ በማለት ማክሰኞ ይካሄዳል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
በሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ዙሪያ የሚያተኩረው ጉባኤ የካርቱምን ተቃውሞ ችላ በማለት ማክሰኞ ይካሄዳል ተባለብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን ባዘጋጁት እና "የሱዳን ተዋጊ ኃይሎችን ወደ ሰላም ለማምጣት" ግቡ ባደረገው ጉባኤ ላይ... 10.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-10T16:14+0300
2025-04-10T16:14+0300
2025-04-10T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/126141_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_65fbd738335a46276a32b2c1b289fdd7.jpg
በሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ዙሪያ የሚያተኩረው ጉባኤ የካርቱምን ተቃውሞ ችላ በማለት ማክሰኞ ይካሄዳል ተባለብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን ባዘጋጁት እና "የሱዳን ተዋጊ ኃይሎችን ወደ ሰላም ለማምጣት" ግቡ ባደረገው ጉባኤ ላይ የ20 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንደሚሳተፉ አንድ የብሪታንያ ጋዜጣ ዘግቧል።እንደ ዘገባው ከሆነ ካርቱም እና ፈጣኖ ደራሽ ኃይሉ "ለሰላም በጣም ሩቅ ናቸው ተብሎ በመታመኑ" በጉባኤው ላይ አልተጋበዙም። የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ አል-ሸሪፍ ብሪታኒያ "በሱዳን ጦርነት ተሳታፊ የሆኑ አካላትን" ጠርታ ካርቱምን በጉባኤው ላይ ላለመጋበዝ መወሰኗን እሁድ እለት ተችተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/126141_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_7613a8422192bd9256e8e552a24af959.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ዙሪያ የሚያተኩረው ጉባኤ የካርቱምን ተቃውሞ ችላ በማለት ማክሰኞ ይካሄዳል ተባለ
16:14 10.04.2025 (የተሻሻለ: 16:34 10.04.2025) በሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ዙሪያ የሚያተኩረው ጉባኤ የካርቱምን ተቃውሞ ችላ በማለት ማክሰኞ ይካሄዳል ተባለ
ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን ባዘጋጁት እና "የሱዳን ተዋጊ ኃይሎችን ወደ ሰላም ለማምጣት" ግቡ ባደረገው ጉባኤ ላይ የ20 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እንደሚሳተፉ አንድ የብሪታንያ ጋዜጣ ዘግቧል።
እንደ ዘገባው ከሆነ ካርቱም እና ፈጣኖ ደራሽ ኃይሉ "ለሰላም በጣም ሩቅ ናቸው ተብሎ በመታመኑ" በጉባኤው ላይ አልተጋበዙም።
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ አል-ሸሪፍ ብሪታኒያ "በሱዳን ጦርነት ተሳታፊ የሆኑ አካላትን" ጠርታ ካርቱምን በጉባኤው ላይ ላለመጋበዝ መወሰኗን እሁድ እለት ተችተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን