አፍሬክሲምባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ እንደሆነ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአፍሬክሲምባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ እንደሆነ ገለፀ
አፍሬክሲምባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ እንደሆነ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.04.2025
ሰብስክራይብ

አፍሬክሲምባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ እንደሆነ ገለፀ

የአፍሬክሲምባንክ የቁጥጥር ዳይሬክተር ኢድሪሳ ዲዮፕ ኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ገበያና ለአህጉሪቱ ዕድገት ወሳኝ ሀገር ነች ብለዋል።

ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ አሁን በሥራ ላይ ያዋለቻቸው ሕጎች በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ምልከታ ላይ አዎንታዊ አስተዋጽኦ እንዳሳደሩ ተናግረዋል፡፡

አፍሬክሲምባንክ በኢትዮጵያ የሚገኙ የሀገር ውስጥ ንግዶችንና የፋይናንስ ተቋማትን ሲደግፍ እንደነበርም አስታውሰዋል።

ባንኩ የኢትዮጵያን ንግድ ለማጠናከር እና ከሀገር ውስጥ የፋይናንስ ተቋማትና ኩባንያዎች ጋር በመተባበር የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ዕድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ከመንግሥት ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ገልፀዋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0