https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ
ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ ፕሮፌሰር አማረ አበበ በአፍሪካ ተወዳዳሪ እና ቅንጅታዊ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብ የመፍጠር ዓላማ ያለውን ተቋም እንዲመሩ ተመርጠዋል። በደቡብ አፍሪካ የሰሜን ምዕራብ ዩኒቨርሲቲ የጠፈር... 10.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-10T13:43+0300
2025-04-10T13:43+0300
2025-04-10T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/125078_0:31:600:369_1920x0_80_0_0_bc91ac05c13eb0481bb1601a2af132ab.jpg
ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ ፕሮፌሰር አማረ አበበ በአፍሪካ ተወዳዳሪ እና ቅንጅታዊ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብ የመፍጠር ዓላማ ያለውን ተቋም እንዲመሩ ተመርጠዋል። በደቡብ አፍሪካ የሰሜን ምዕራብ ዩኒቨርሲቲ የጠፈር ምርምር ማዕከል የምርምር ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር አማረ አበበ፤ በአዲሱ የሥራ ኃላፊነታቸው የተቋሙን አባላት ቁጥር መጨመር እና የምርምር ትብብርን ማጎልበት እና በአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ትምህርትን ማሳደግ ላይ እንደሚሠሩ ገልፀዋል።@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/125078_34:0:567:400_1920x0_80_0_0_d5104afa34a8ac771f0afd2a33401e9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ
13:43 10.04.2025 (የተሻሻለ: 14:14 10.04.2025) ኢትዮጵያዊው ምሑር የአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብን እንዲመሩ ተመረጡ
ፕሮፌሰር አማረ አበበ በአፍሪካ ተወዳዳሪ እና ቅንጅታዊ የሥነ-ፈለክ ማሕበረሰብ የመፍጠር ዓላማ ያለውን ተቋም እንዲመሩ ተመርጠዋል።
በደቡብ አፍሪካ የሰሜን ምዕራብ ዩኒቨርሲቲ የጠፈር ምርምር ማዕከል የምርምር ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር አማረ አበበ፤ በአዲሱ የሥራ ኃላፊነታቸው የተቋሙን አባላት ቁጥር መጨመር እና የምርምር ትብብርን ማጎልበት እና በአፍሪካ የሥነ-ፈለክ ትምህርትን ማሳደግ ላይ እንደሚሠሩ ገልፀዋል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን