https://amh.sputniknews.africa/20250410/125014.html
ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር ቡድኖች እንዲበራከቱ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር አቅዳለች ተባለ
ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር ቡድኖች እንዲበራከቱ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር አቅዳለች ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር ቡድኖች እንዲበራከቱ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር አቅዳለች ተባለ የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ ዳይሬክተር አሌክሳንደር ኢቫኖቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ የተናገሩት ነው። "ዩክሬን በአፍሪካ ሀገራት ያላትን ዲፕሎማሲያዊ... 10.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-10T13:15+0300
2025-04-10T13:15+0300
2025-04-10T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/124861_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_fb84d4ca4b67d0fb792d3be217b550e3.jpg
ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር ቡድኖች እንዲበራከቱ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር አቅዳለች ተባለ የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ ዳይሬክተር አሌክሳንደር ኢቫኖቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ የተናገሩት ነው። "ዩክሬን በአፍሪካ ሀገራት ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ ለማሳደግ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የወሰደችው እርምጃ፤ ከአህጉሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ካለት ፍላጎት ሳይሆን፤ በእነዚህ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ መንቀሳቀስ ለሚፈልጉ አሸባሪ ቡድኖች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ካለው እቅድ ጋር የተያያዘ መሆኑን አሁን በእርግጠኝነት መናገር እንችላለን" ብለዋል። ዩክሬን ይህን መንገድ በመጠቀም ሩሲያ "በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ያለትን ቦታ ለማዳከም" የምታደርገው ሙከራ ነው ሲሉ ኢቫኖቭ አክለዋል። በአሁኑ ወቅት ሩሲያ ከአፍሪካ መንግሥታት ጋር በፀጥታ፣ በማህበራዊ ፖሊሲ፣ በትምህርት እና በኢንቨስትመንት የፈጠረችው ግኑኝነት እያደገ እንደሆነ የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ ኪዬቭ ይህን በደንብ ተገንዝባለች ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/124861_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b35f13af6e718d46156e9983670d24ad.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር ቡድኖች እንዲበራከቱ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር አቅዳለች ተባለ
13:15 10.04.2025 (የተሻሻለ: 13:34 10.04.2025) ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር ቡድኖች እንዲበራከቱ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር አቅዳለች ተባለ
የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ ዳይሬክተር አሌክሳንደር ኢቫኖቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ የተናገሩት ነው።
"ዩክሬን በአፍሪካ ሀገራት ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ ለማሳደግ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የወሰደችው እርምጃ፤ ከአህጉሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ካለት ፍላጎት ሳይሆን፤ በእነዚህ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ መንቀሳቀስ ለሚፈልጉ አሸባሪ ቡድኖች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ካለው እቅድ ጋር የተያያዘ መሆኑን አሁን በእርግጠኝነት መናገር እንችላለን" ብለዋል።
ዩክሬን ይህን መንገድ በመጠቀም ሩሲያ "በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ያለትን ቦታ ለማዳከም" የምታደርገው ሙከራ ነው ሲሉ ኢቫኖቭ አክለዋል።
በአሁኑ ወቅት ሩሲያ ከአፍሪካ መንግሥታት ጋር በፀጥታ፣ በማህበራዊ ፖሊሲ፣ በትምህርት እና በኢንቨስትመንት የፈጠረችው ግኑኝነት እያደገ እንደሆነ የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ ኪዬቭ ይህን በደንብ ተገንዝባለች ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን