ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በቦቴ የሚገባው ነዳጅ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ይጓጓዛል ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በቦቴ የሚገባው ነዳጅ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ይጓጓዛል ተባለ
ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በቦቴ የሚገባው ነዳጅ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ይጓጓዛል ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.04.2025
ሰብስክራይብ

ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በቦቴ የሚገባው ነዳጅ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ይጓጓዛል ተባለ

በባቡር መጓጓዙ የነዳጅ ዋጋ ላይ ቅናሽ ቅናሽ ሊያመጣ እንደሚችል የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበርን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

በባቡሩ በቀን እስከ አስር ጊዜ በመመላለስ በዓመት 4.2 ሚሊዮን ቶን ነዳጅ ለማመማለስ የታቀቀደ ሲሆን ይህ የነዳጅ አቅርቦት ችግርን ከመቅረፉም በላይ የነዳጅ ማጓጓዣ ጊዜን ይቀንሳል ተብሎ ታምኗል።

ከአዋሽ እስከ ጂቡቲ ድረስ ያለው የባቡር መስመር ዝርጋታ ሙሉ ሙሉ ሲጠናቀቅ በመጪው ዓመት አገልግሎቱ እንደሚጀመር ተጠቁሟል።

የኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር መስመር ፍጥነት በሰዓት 37 ኪ.ሜ ከነበረው የጉዞ ፍጥነት ወደ 60 ኪ.ሜ እንዳደገ መገለፁ ይታወሳል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0