የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ
11:07 10.04.2025 (የተሻሻለ: 11:24 10.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ
የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ እና በማዕከላዊ አፍሪካ ልዩ አገልግሎት የተሰበሰቡ መረጃዎች፤ ኪዬቭ ማዕከላዊ አፍሪካን ለማወክ እየሞከረች እንደሆነ ያሳያሉ ሲሉ የድርጅቱ ዳይሬከተር አሌክሳንደር ኢቫኖቭ ተናግረዋል፡፡
"በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደሮችን ወይም ቅጥረኞችን ቀጥተኛ ተሳትፎ አልመዘገብንም፤ በአጎራባች ሀገራት ያላቸው እንቅስቃሴ ግን የማይካድ ነው" ብለዋል።
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ተቋማት እንዲሁም የቴክኒክ እና ሎጂስቲክስ ድጋፍ እንደሚደረግላቸውም ጠቁመዋል።
@sputnik_ethiopia