https://amh.sputniknews.africa/20250410/123769.html
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸየዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ እና በማዕከላዊ አፍሪካ ልዩ አገልግሎት የተሰበሰቡ መረጃዎች፤ ኪዬቭ ማዕከላዊ አፍሪካን... 10.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-10T11:07+0300
2025-04-10T11:07+0300
2025-04-10T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/123616_0:224:1024:800_1920x0_80_0_0_bcc0b22053b92fc107532788b4a1763b.jpg
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸየዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ እና በማዕከላዊ አፍሪካ ልዩ አገልግሎት የተሰበሰቡ መረጃዎች፤ ኪዬቭ ማዕከላዊ አፍሪካን ለማወክ እየሞከረች እንደሆነ ያሳያሉ ሲሉ የድርጅቱ ዳይሬከተር አሌክሳንደር ኢቫኖቭ ተናግረዋል፡፡ "በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደሮችን ወይም ቅጥረኞችን ቀጥተኛ ተሳትፎ አልመዘገብንም፤ በአጎራባች ሀገራት ያላቸው እንቅስቃሴ ግን የማይካድ ነው" ብለዋል።የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ተቋማት እንዲሁም የቴክኒክ እና ሎጂስቲክስ ድጋፍ እንደሚደረግላቸውም ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/123616_0:128:1024:896_1920x0_80_0_0_3474b78c7af30b65a17329cd9fc8b0d0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ
11:07 10.04.2025 (የተሻሻለ: 11:24 10.04.2025) የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ድጋፍ ለስምንት ወራት የማዕከላዊ አፍሪካ አማፂያንን በድሮን ጦርነት ማሰልጠናቸው ተገለጸ
የዓለም አቀፍ ደህንነት መኮንኖች ማሕበረሰብ እና በማዕከላዊ አፍሪካ ልዩ አገልግሎት የተሰበሰቡ መረጃዎች፤ ኪዬቭ ማዕከላዊ አፍሪካን ለማወክ እየሞከረች እንደሆነ ያሳያሉ ሲሉ የድርጅቱ ዳይሬከተር አሌክሳንደር ኢቫኖቭ ተናግረዋል፡፡
"በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደሮችን ወይም ቅጥረኞችን ቀጥተኛ ተሳትፎ አልመዘገብንም፤ በአጎራባች ሀገራት ያላቸው እንቅስቃሴ ግን የማይካድ ነው" ብለዋል።
የዩክሬን አሰልጣኞች በፈረንሳይ ተቋማት እንዲሁም የቴክኒክ እና ሎጂስቲክስ ድጋፍ እንደሚደረግላቸውም ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን