በኢትዮጵያ የፈጠራ ምርቶችን ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ የክህሎት ባንክ ተከፈተ
10:56 10.04.2025 (የተሻሻለ: 12:04 10.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ የፈጠራ ምርቶችን ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ የክህሎት ባንክ ተከፈተ
በሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የተከፈተው ባንክ፤ ባለፈው ዓመት የሰመር ካምፕ ፕሮግራም እንዲሁም በዘንድሮ የክህሎት ኢትዮጵያ ተሳታፊዎች የተሠሩ እና እየተሠሩ ያሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን እንደያዘ ተገልጿል።
የክህሎት ባንኩ የቴክኖሎጂ ባለቤቶችን የፈጠራ ምርቶች መጠቀምና ማስመረት ከሚፈልጉ ደንበኞች ጋር እንደሚያገናኝ ተገልጿል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
በሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የተከፈተው ባንክ፤ ባለፈው ዓመት የሰመር ካምፕ ፕሮግራም እንዲሁም በዘንድሮ የክህሎት ኢትዮጵያ ተሳታፊዎች የተሠሩ እና እየተሠሩ ያሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን እንደያዘ ተገልጿል።
የክህሎት ባንኩ የቴክኖሎጂ ባለቤቶችን የፈጠራ ምርቶች መጠቀምና ማስመረት ከሚፈልጉ ደንበኞች ጋር እንደሚያገናኝ ተገልጿል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
