https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበ
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበየሩሲያ ልዑካን ቡድን በአምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ የሚመራ ሲሆን የአሜሪካው ልዑክ በአውሮፓ እና የዩሬዥያ... 10.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-10T10:31+0300
2025-04-10T10:31+0300
2025-04-10T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/121549_1:0:847:476_1920x0_80_0_0_fa0cfbc4b5e57b00492168bcc8ee164d.jpg
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበየሩሲያ ልዑካን ቡድን በአምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ የሚመራ ሲሆን የአሜሪካው ልዑክ በአውሮፓ እና የዩሬዥያ ጉዳዮች ምክትል የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ሶናታ ኮልተር ይመራል። ዳርቺዬቭ ስብሰባው የባይደን አስተዳደር ትቶት የሄደውን "መርዛማ ውርስ" ለማስወገድ ይረዳል ብለዋል። በተጨማሪም በአዲሱ የምክክር መድረክ የሩሲያው ወገን ስለተወረሱ የዲፕሎማቲክ ንብረቶች መመለስ እና የቀጥታ በረራዎችን በድጋሚ ስለመጀመር ያነሳል ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበ
2025-04-10T10:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/0a/121549_107:0:742:476_1920x0_80_0_0_665913d5b696af09408039952955247b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበ
10:31 10.04.2025 (የተሻሻለ: 10:54 10.04.2025) ሩሲያ እና አሜሪካ የዲፕሎማሲ ግኑኝነታቸውን በማስጀመር ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ውይይታቸውን በኢስታንቡል እንደጀመሩ የስፑትኒክ ጋዜጠኛ ዘገበ
የሩሲያ ልዑካን ቡድን በአምባሳደር አሌክሳንደር ዳርቺዬቭ የሚመራ ሲሆን የአሜሪካው ልዑክ በአውሮፓ እና የዩሬዥያ ጉዳዮች ምክትል የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ሶናታ ኮልተር ይመራል።
ዳርቺዬቭ ስብሰባው የባይደን አስተዳደር ትቶት የሄደውን "መርዛማ ውርስ" ለማስወገድ ይረዳል ብለዋል።
በተጨማሪም በአዲሱ የምክክር መድረክ የሩሲያው ወገን ስለተወረሱ የዲፕሎማቲክ ንብረቶች መመለስ እና የቀጥታ በረራዎችን በድጋሚ ስለመጀመር ያነሳል ተብሎ ይጠበቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን