https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ቤጂንግ ከዋሽንግተን ጋር ስምምነት እስክትደርስ ድረስ አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለቻቸው ቀረጦች ተግባራዊ ሆነው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ
ትራምፕ ቤጂንግ ከዋሽንግተን ጋር ስምምነት እስክትደርስ ድረስ አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለቻቸው ቀረጦች ተግባራዊ ሆነው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ቤጂንግ ከዋሽንግተን ጋር ስምምነት እስክትደርስ ድረስ አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለቻቸው ቀረጦች ተግባራዊ ሆነው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ "በሂደት ስምምነት ላይ ይደርሳሉ ብዬ አምናለሁ። ስምምነት ለመፈጸም ይፈልጋሉ። ኩሩ ሰዎች ስለሆኑ እንዴት... 09.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-09T15:32+0300
2025-04-09T15:32+0300
2025-04-09T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/119404_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_b591f75f1c3c25a701bfdd51130f6342.jpg
ትራምፕ ቤጂንግ ከዋሽንግተን ጋር ስምምነት እስክትደርስ ድረስ አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለቻቸው ቀረጦች ተግባራዊ ሆነው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ "በሂደት ስምምነት ላይ ይደርሳሉ ብዬ አምናለሁ። ስምምነት ለመፈጸም ይፈልጋሉ። ኩሩ ሰዎች ስለሆኑ እንዴት እንደሚጀምሩ ጠፍቷቸው ነው"' ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ማክሰኞ ዕለት ተናግረዋል።ቤጂንግ ትራምፕ ባስቀመጡት ቀነ ገደብ መሠረት አጸፋዊ እርምጃዎችን መቀልበስ ባለመቻሏ አሜሪካ ከረቡዕ ጀምሮ 104 በመቶ ቀረጥ መሰብሰብ እንደምትጀምር ዋይት ኋውስ ገልጿል።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊን ጂያን ቻይና ጥቅሟን ለማስጠበቅ ጠንካራ እርምጃዎችን መውሰዷን እንደምትቀጥል ተናግረዋል። የቻይና መንግሥት በሁሉም የአሜሪካ ምርቶች ላይ ከሐሙስ ጀምሮ ተጨማሪ 34 በመቶ ቀረጥ እንደሚጣል ባሳለፍነው ሳምንት ማስታወቁ ይታወሳል።ምስልበሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስልበእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/119404_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_ebbc708796f23fe5e5d099ab01aeaa12.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ቤጂንግ ከዋሽንግተን ጋር ስምምነት እስክትደርስ ድረስ አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለቻቸው ቀረጦች ተግባራዊ ሆነው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ
15:32 09.04.2025 (የተሻሻለ: 15:54 09.04.2025) ትራምፕ ቤጂንግ ከዋሽንግተን ጋር ስምምነት እስክትደርስ ድረስ አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለቻቸው ቀረጦች ተግባራዊ ሆነው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ
"በሂደት ስምምነት ላይ ይደርሳሉ ብዬ አምናለሁ። ስምምነት ለመፈጸም ይፈልጋሉ። ኩሩ ሰዎች ስለሆኑ እንዴት እንደሚጀምሩ ጠፍቷቸው ነው"' ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ማክሰኞ ዕለት ተናግረዋል።
ቤጂንግ ትራምፕ ባስቀመጡት ቀነ ገደብ መሠረት አጸፋዊ እርምጃዎችን መቀልበስ ባለመቻሏ አሜሪካ ከረቡዕ ጀምሮ 104 በመቶ ቀረጥ መሰብሰብ እንደምትጀምር ዋይት ኋውስ ገልጿል።
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊን ጂያን ቻይና ጥቅሟን ለማስጠበቅ ጠንካራ እርምጃዎችን መውሰዷን እንደምትቀጥል ተናግረዋል።
የቻይና መንግሥት በሁሉም የአሜሪካ ምርቶች ላይ ከሐሙስ ጀምሮ ተጨማሪ 34 በመቶ ቀረጥ እንደሚጣል ባሳለፍነው ሳምንት ማስታወቁ ይታወሳል።ምስል
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን