https://amh.sputniknews.africa
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የምሽት ክበብ ጣሪያ ተደርምሶ በትንሹ 98 ሰዎች ሞቱ
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የምሽት ክበብ ጣሪያ ተደርምሶ በትንሹ 98 ሰዎች ሞቱ
Sputnik አፍሪካ
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የምሽት ክበብ ጣሪያ ተደርምሶ በትንሹ 98 ሰዎች ሞቱ የዶሚኒካን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሉዊስ አቢናደር ጽህፈት ቤት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው በአጠቃላይ 155 ሰዎች አሁንም ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ ሲሆን የፍለጋ እና የማዳን... 09.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-09T15:13+0300
2025-04-09T15:13+0300
2025-04-09T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/118251_0:62:1068:663_1920x0_80_0_0_f69e830c16831b6498259c7969aec35e.jpg
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የምሽት ክበብ ጣሪያ ተደርምሶ በትንሹ 98 ሰዎች ሞቱ የዶሚኒካን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሉዊስ አቢናደር ጽህፈት ቤት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው በአጠቃላይ 155 ሰዎች አሁንም ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ ሲሆን የፍለጋ እና የማዳን ሥራዎችም በመካሄድ ላይ ናቸው።ሰኞ ማለዳ በዶሚኒካን ዋና ከተማ ሳንቶ ዶሚንጎ የሚገኘው የጄት ሴት የምሽት ክለብ ጣሪያ በሰዎች ተሞልቶ በነበረበት ወቅት ወድቋል። አቢናደር ለዚህ አሳዛኝ ክስተት ሰለባዎች የሶስት ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ጊዜ አውጀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/118251_51:0:1018:725_1920x0_80_0_0_71843fdcb7e5e288f71d1dd97a552cb9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የምሽት ክበብ ጣሪያ ተደርምሶ በትንሹ 98 ሰዎች ሞቱ
15:13 09.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 09.04.2025) በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የምሽት ክበብ ጣሪያ ተደርምሶ በትንሹ 98 ሰዎች ሞቱ
የዶሚኒካን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሉዊስ አቢናደር ጽህፈት ቤት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው በአጠቃላይ 155 ሰዎች አሁንም ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ ሲሆን የፍለጋ እና የማዳን ሥራዎችም በመካሄድ ላይ ናቸው።
ሰኞ ማለዳ በዶሚኒካን ዋና ከተማ ሳንቶ ዶሚንጎ የሚገኘው የጄት ሴት የምሽት ክለብ ጣሪያ በሰዎች ተሞልቶ በነበረበት ወቅት ወድቋል። አቢናደር ለዚህ አሳዛኝ ክስተት ሰለባዎች የሶስት ቀናት ብሔራዊ የሐዘን ጊዜ አውጀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን