ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው
14:59 09.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 09.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው
አሜሪካ የ2024ቱን ጥቃት አጥብቃ እንደምታወግዝ እና ተጠያቂ አካላት በአግባቡ መቀጣታቸውን እንደምትደግፍ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ታሚ ብሩስ ተናግረዋል።
የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቺሴኬዲ በግንቦት ወር 2024 በተካሄደው መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ላይ የተሳተፉ ሶስት የአሜሪካ ዜጎችን የሞት ቅጣት ወደ እድሜ ልክ እስራት ቀይረዋል።
ውሳኔው ኮንጎ ከአሜሪካ ጋር የማዕድን ስምምነት ለመድረስ እየተነጋገረች ባለበት እና ሀሉቱ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ መግባባት ላይ እየደረሱ ባሉበት ወቅት የመጣ ነው።
@sputnik_ethiopia