https://amh.sputniknews.africa/20250409/117875.html
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው አሜሪካ የ2024ቱን ጥቃት አጥብቃ እንደምታወግዝ እና ተጠያቂ አካላት በአግባቡ መቀጣታቸውን እንደምትደግፍ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል... 09.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-09T14:59+0300
2025-04-09T14:59+0300
2025-04-09T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/119023_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_8c11411852ea43308c31247b9c769346.jpg
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው አሜሪካ የ2024ቱን ጥቃት አጥብቃ እንደምታወግዝ እና ተጠያቂ አካላት በአግባቡ መቀጣታቸውን እንደምትደግፍ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ታሚ ብሩስ ተናግረዋል።የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቺሴኬዲ በግንቦት ወር 2024 በተካሄደው መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ላይ የተሳተፉ ሶስት የአሜሪካ ዜጎችን የሞት ቅጣት ወደ እድሜ ልክ እስራት ቀይረዋል። ውሳኔው ኮንጎ ከአሜሪካ ጋር የማዕድን ስምምነት ለመድረስ እየተነጋገረች ባለበት እና ሀሉቱ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ መግባባት ላይ እየደረሱ ባሉበት ወቅት የመጣ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/119023_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_5efd1bcfa7c79fa5ee30527a5cc77e84.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው
14:59 09.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 09.04.2025) ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሞት ቅጣት የተጣለባቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች ለአሜሪካ ልታስተላልፍ ነው
አሜሪካ የ2024ቱን ጥቃት አጥብቃ እንደምታወግዝ እና ተጠያቂ አካላት በአግባቡ መቀጣታቸውን እንደምትደግፍ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ታሚ ብሩስ ተናግረዋል።
የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቺሴኬዲ በግንቦት ወር 2024 በተካሄደው መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ላይ የተሳተፉ ሶስት የአሜሪካ ዜጎችን የሞት ቅጣት ወደ እድሜ ልክ እስራት ቀይረዋል።
ውሳኔው ኮንጎ ከአሜሪካ ጋር የማዕድን ስምምነት ለመድረስ እየተነጋገረች ባለበት እና ሀሉቱ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ መግባባት ላይ እየደረሱ ባሉበት ወቅት የመጣ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን