https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ "በማሊ የአሜሪካ እርዳታ የሚሰጥበት መንገድ ማሊያውያን ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች እንዲወስኑ ወይም እርዳታውን የሚያደርሱትን... 09.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-09T12:18+0300
2025-04-09T12:18+0300
2025-04-09T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/117183_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c98cf6928b55b9be68b57113e88685b6.jpg
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ "በማሊ የአሜሪካ እርዳታ የሚሰጥበት መንገድ ማሊያውያን ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች እንዲወስኑ ወይም እርዳታውን የሚያደርሱትን መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እንዲመርጡ እንደማይፈቀድ እና ገንዘቡ በብሔራዊ በጀት ውስጥ እንደማያልፍ" ለስፑትኒክ የተናገሩት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላዬ ዲዮፕ፤ የአፍሪካ ሀገራት ከዚህ እውነታ መማር አለባቸው ብለዋል።እንደ ብሪክስ ያሉ አዳዲስ ማዕቀፎች እድገትን ሊያደናቅፉ የሚችሉ የፖለቲካ ገደቦችን ሳይጭኑ ለሀብቶች በር ይክፍታሉ ሲሉም ሚኒስትሩ ገለጻ አድርገዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
2025-04-09T12:18+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/09/117183_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3b70176b01afa708503944d72ffd6ccb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
12:18 09.04.2025 (የተሻሻለ: 12:44 09.04.2025) አሜሪካ በዩኤስኤአይዲ አማካኝነት በማሊ የፖለቲካ ግቦቿን እያራመደች ነው ሲሉ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
"በማሊ የአሜሪካ እርዳታ የሚሰጥበት መንገድ ማሊያውያን ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች እንዲወስኑ ወይም እርዳታውን የሚያደርሱትን መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እንዲመርጡ እንደማይፈቀድ እና ገንዘቡ በብሔራዊ በጀት ውስጥ እንደማያልፍ" ለስፑትኒክ የተናገሩት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላዬ ዲዮፕ፤ የአፍሪካ ሀገራት ከዚህ እውነታ መማር አለባቸው ብለዋል።
እንደ ብሪክስ ያሉ አዳዲስ ማዕቀፎች እድገትን ሊያደናቅፉ የሚችሉ የፖለቲካ ገደቦችን ሳይጭኑ ለሀብቶች በር ይክፍታሉ ሲሉም ሚኒስትሩ ገለጻ አድርገዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን