https://amh.sputniknews.africa/20250408/114413.html
ለ30 ዓመታት 'ሀገር አልባ' የነበረችው ሴት በመጨረሻም የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ተሰጣት
ለ30 ዓመታት 'ሀገር አልባ' የነበረችው ሴት በመጨረሻም የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ተሰጣት
Sputnik አፍሪካ
ለ30 ዓመታት 'ሀገር አልባ' የነበረችው ሴት በመጨረሻም የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ተሰጣትየ36 ዓመቷ ፕሪምሮዝ ሞዲሳኔ ከዓመታት የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ እና በሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር ደርሶብኛል ካለችው በደል በኋላ በመጨረሻም በደቡብ... 08.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-08T15:44+0300
2025-04-08T15:44+0300
2025-04-08T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/114260_0:59:1120:689_1920x0_80_0_0_78e76834204f865bf354d3a5dfe74721.jpg
ለ30 ዓመታት 'ሀገር አልባ' የነበረችው ሴት በመጨረሻም የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ተሰጣትየ36 ዓመቷ ፕሪምሮዝ ሞዲሳኔ ከዓመታት የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ እና በሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር ደርሶብኛል ካለችው በደል በኋላ በመጨረሻም በደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት ዜግነት ተሰጥቷታል።ከደቡብ አፍሪካ የዘር ግንድ በዚምባብዌ የተወለደችው የሁለት ልጆች እናት፤ ወላጅ እናቷ ሰነድ አልባ በመሆኗ ምክንያት 'ሀገር አልባ' ሆና ቆይታለች፡፡የደቡብ አፍሪካ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ማመልከቻዋን ቢቃወምም መከላከያ ማቅረብ ባለመቻሉ መታወቂያ እና የልደት የምስክር ወረቀት እንዲሰጣት እንዲሁም የፍርድ ቤት ወጪዋ እንዲከፍላት ፍርድ ቤቱ አዟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/114260_62:0:1059:748_1920x0_80_0_0_3b6a73f1e6f56a1af1dd19c84b90c1e0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለ30 ዓመታት 'ሀገር አልባ' የነበረችው ሴት በመጨረሻም የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ተሰጣት
15:44 08.04.2025 (የተሻሻለ: 16:04 08.04.2025) ለ30 ዓመታት 'ሀገር አልባ' የነበረችው ሴት በመጨረሻም የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ተሰጣት
የ36 ዓመቷ ፕሪምሮዝ ሞዲሳኔ ከዓመታት የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ እና በሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር ደርሶብኛል ካለችው በደል በኋላ በመጨረሻም በደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት ዜግነት ተሰጥቷታል።
ከደቡብ አፍሪካ የዘር ግንድ በዚምባብዌ የተወለደችው የሁለት ልጆች እናት፤ ወላጅ እናቷ ሰነድ አልባ በመሆኗ ምክንያት 'ሀገር አልባ' ሆና ቆይታለች፡፡
የደቡብ አፍሪካ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ማመልከቻዋን ቢቃወምም መከላከያ ማቅረብ ባለመቻሉ መታወቂያ እና የልደት የምስክር ወረቀት እንዲሰጣት እንዲሁም የፍርድ ቤት ወጪዋ እንዲከፍላት ፍርድ ቤቱ አዟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን