ኬኒያ በአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ ለመጠቀም እንዳሰበች ገለጸች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኬኒያ በአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ ለመጠቀም እንዳሰበች ገለጸች
ኬኒያ በአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ ለመጠቀም እንዳሰበች ገለጸች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.04.2025
ሰብስክራይብ

ኬኒያ በአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ ለመጠቀም እንዳሰበች ገለጸች 

ናይሮቢ ወደ አሜሪካ በምትልካቸው ምርቶች ከተወዳዳሪዎቿ የተሻለ ብልጫ እንደሚኖራት ተስፋ አድርጋለች፡፡

"ሌሎች የጨርቃ ጨርቅ ላኪ ሀገራት በጣም ከፍተኛ ቀረጥ እየገጠማቸው በመሆኑ ኬኒያ ለገዢዎች አማራጭ ምንጭ መሆን ትችላለች" ሲሉ የንግድ ሚኒስትሩ ሊ ኪንያንጁ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።

የትራምፕ  አስተዳደር በኬኒያ ላይ 10 በመቶ ቀረጥ ጥሏል።

እ.ኤ.አ. በ2024 የአፍሪካዊቷ ሀገር 737 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት እቃ ወደ አሜሪካ ልካለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0