https://amh.sputniknews.africa/20250408/112941.html
ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ሆነው ተሰየሙ
ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ሆነው ተሰየሙ
Sputnik አፍሪካ
ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ሆነው ተሰየሙየስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የዲፕሎማቲክ ማሕበረሰብ እና ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት... 08.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-08T12:20+0300
2025-04-08T12:20+0300
2025-04-08T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/111767_0:90:960:630_1920x0_80_0_0_9f0eb40439722eb0c08a4d7c6c030045.jpg
ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ሆነው ተሰየሙየስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የዲፕሎማቲክ ማሕበረሰብ እና ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ ጀነራል ታደሰ ላለፉት 2 ዓመታት የአቶ ጌታቸው ምክትል ሆነው አገልግለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ሥሥርር ገፃቸው ባጋሩት ጽሑፍ አዲሱ የክልሉ ፕሬዝዳንት “አሁን ትግራይ ውስጥ ያለውን ክፍተት ሞልተው ወደ ፊት ሊወስዱ ይችላሉ የሚል እምነት በብዙ አካላት የታመነ ነው። የትግራይ ሕዝብ የጠማውን ሰላም እና ልማት፣ እንደ ሌሎች ወንድሞቹ ወጥቶ የመግባት መሻት ስናሳካ፣ ለኢትዮጵያም ለአፍሪካም እጅግ ጠቃሚ የሆነ ነገር ሠርቶ ለማለፍ ታሪክ የሰጣቸውን ዕድል እንደሚጠቀሙበት ተስፋ አደርጋለሁ” ብለዋል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/111767_1:0:960:719_1920x0_80_0_0_d0017dbdba109f0187d096b446e6ba02.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ሆነው ተሰየሙ
12:20 08.04.2025 (የተሻሻለ: 12:44 08.04.2025) ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ሆነው ተሰየሙ
የስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የዲፕሎማቲክ ማሕበረሰብ እና ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ ጀነራል ታደሰ ላለፉት 2 ዓመታት የአቶ ጌታቸው ምክትል ሆነው አገልግለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ሥሥርር ገፃቸው ባጋሩት ጽሑፍ አዲሱ የክልሉ ፕሬዝዳንት “አሁን ትግራይ ውስጥ ያለውን ክፍተት ሞልተው ወደ ፊት ሊወስዱ ይችላሉ የሚል እምነት በብዙ አካላት የታመነ ነው። የትግራይ ሕዝብ የጠማውን ሰላም እና ልማት፣ እንደ ሌሎች ወንድሞቹ ወጥቶ የመግባት መሻት ስናሳካ፣ ለኢትዮጵያም ለአፍሪካም እጅግ ጠቃሚ የሆነ ነገር ሠርቶ ለማለፍ ታሪክ የሰጣቸውን ዕድል እንደሚጠቀሙበት ተስፋ አደርጋለሁ” ብለዋል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን