https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ መብረር ሊጀምር ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ መብረር ሊጀምር ነው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ መብረር ሊጀምር ነውከግንቦት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚጀምረው አዲስ የበረራ አገልግሎት በሳምንት አራት ቀናት እንደሚደርግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያ አየር... 08.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-08T10:38+0300
2025-04-08T10:38+0300
2025-04-08T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/109939_0:33:683:417_1920x0_80_0_0_816a7c05fca6ec6987595554f2d1320c.jpg.webp
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ መብረር ሊጀምር ነውከግንቦት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚጀምረው አዲስ የበረራ አገልግሎት በሳምንት አራት ቀናት እንደሚደርግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምሥራቅ ከ17 በላይ መዳረሻዎች እንዳሉት እና ከ100 በላይ ሳምንታዊ የመንገደኞችና የካርጎ አገልግሎት በረራዎችን እያደረገ እንድሚገኝ ገልጿል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/109939_42:0:641:449_1920x0_80_0_0_2675baa37472c0da4da062262a27a162.jpg.webpSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ መብረር ሊጀምር ነው
10:38 08.04.2025 (የተሻሻለ: 10:54 08.04.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ መብረር ሊጀምር ነው
ከግንቦት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚጀምረው አዲስ የበረራ አገልግሎት በሳምንት አራት ቀናት እንደሚደርግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምሥራቅ ከ17 በላይ መዳረሻዎች እንዳሉት እና ከ100 በላይ ሳምንታዊ የመንገደኞችና የካርጎ አገልግሎት በረራዎችን እያደረገ እንድሚገኝ ገልጿል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን