https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሕብረት አሜሪካ የንግድ ግኑኝነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ ቀረጦቿን ዳግም እንድታጤን ጠየቀ
የአፍሪካ ሕብረት አሜሪካ የንግድ ግኑኝነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ ቀረጦቿን ዳግም እንድታጤን ጠየቀ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት አሜሪካ የንግድ ግኑኝነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ ቀረጦቿን ዳግም እንድታጤን ጠየቀ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ ዋሽንግተን ከአህጉሪቱ ጋር ያላትን የረጅም ጊዜ አጋርነት "ማጠናከር እንጂ ማዳከም... 08.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-08T09:50+0300
2025-04-08T09:50+0300
2025-04-08T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/109303_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_6399d9a4aa2f926101d84b53c37dc51a.jpg
የአፍሪካ ሕብረት አሜሪካ የንግድ ግኑኝነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ ቀረጦቿን ዳግም እንድታጤን ጠየቀ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ ዋሽንግተን ከአህጉሪቱ ጋር ያላትን የረጅም ጊዜ አጋርነት "ማጠናከር እንጂ ማዳከም የለባትም" ሲሉ ለአንድ የምዕራባውያን የዜና ወኪል ተናግረዋል። ቀረጡ እንደ ሌሶቶ (50%) እንዲሁም ደቡብ አፍሪካ፣ ማዳጋስካር እና ቦትስዋና (30% ወይም ከዚያ በላይ) ያሉ ቁልፍ የአፍሪካ ላኪዎችን ክፉኛ ጎድቷል። ሕብረቱ የጋራ እድገትን ለማስጠበቅ የፖሊሲ ለውጥ እንዲደረግም ጥሪ አቅርቧል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/08/109303_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_f17ccd7ece87deee060a1db838d99e83.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት አሜሪካ የንግድ ግኑኝነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ ቀረጦቿን ዳግም እንድታጤን ጠየቀ
09:50 08.04.2025 (የተሻሻለ: 10:14 08.04.2025) የአፍሪካ ሕብረት አሜሪካ የንግድ ግኑኝነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ ቀረጦቿን ዳግም እንድታጤን ጠየቀ
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤ ዋሽንግተን ከአህጉሪቱ ጋር ያላትን የረጅም ጊዜ አጋርነት "ማጠናከር እንጂ ማዳከም የለባትም" ሲሉ ለአንድ የምዕራባውያን የዜና ወኪል ተናግረዋል።
ቀረጡ እንደ ሌሶቶ (50%) እንዲሁም ደቡብ አፍሪካ፣ ማዳጋስካር እና ቦትስዋና (30% ወይም ከዚያ በላይ) ያሉ ቁልፍ የአፍሪካ ላኪዎችን ክፉኛ ጎድቷል። ሕብረቱ የጋራ እድገትን ለማስጠበቅ የፖሊሲ ለውጥ እንዲደረግም ጥሪ አቅርቧል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን