የዋሊያ አይቤክስ ቁጥርን ለመመለስ እና ለማሣደግ ያለመ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ

© telegram sputnik_ethiopiaየዋሊያ አይቤክስ ቁጥርን ለመመለስ እና ለማሣደግ ያለመ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ
የዋሊያ አይቤክስ ቁጥርን ለመመለስ እና ለማሣደግ ያለመ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.04.2025
ሰብስክራይብ

የዋሊያ አይቤክስ ቁጥርን ለመመለስ እና ለማሣደግ ያለመ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ተዘጋጀ

ዕቅዱ የዋሊያ አይቤክስን ደኅንነት ለመታደግ ያለመ ውይይት በጎንደር ከተማ በተካሄደበት ወቅት ይፋ ሆኗል።

በሺዎች ይቆጠር የነበረው ዋልያ አይቤክስ ወደ 300 ዝቅ ማለቱን የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን በቅርቡ ማስታወቁ ይታወሳል።

ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ኃላፊነት ያለባቸው አካላት ተቀናጅተው በመሥራት የሀገር ምልክት የኾነውን ዋሊያ አይቤክስ ከተጋረጠበት አደጋ እንዲከላከሉ የሚያስችላቸው ነው ተብሏል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0