https://amh.sputniknews.africa
ሱዳን ዩናይትድ ኪንግደም ያለተሳትፎዋ በሀገሪቱ ቀውስ ዙሪያ ጉባኤ ማካሄዷን ተቃወመች
ሱዳን ዩናይትድ ኪንግደም ያለተሳትፎዋ በሀገሪቱ ቀውስ ዙሪያ ጉባኤ ማካሄዷን ተቃወመች
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን ዩናይትድ ኪንግደም ያለተሳትፎዋ በሀገሪቱ ቀውስ ዙሪያ ጉባኤ ማካሄዷን ተቃወመች የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ ለብሪታኒያው አቻቸው ዴቪድ ላሚ ባለፈው ሳምንት በጻፉት ደብዳቤ የካርቱምን አቋም አብራርተዋል ሲል የሱዳን ውጭ ጉዳይ... 07.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-07T17:27+0300
2025-04-07T17:27+0300
2025-04-07T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/07/106495_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_fcee60e3b32bfd0fb644ed4da3eb36ac.jpg
ሱዳን ዩናይትድ ኪንግደም ያለተሳትፎዋ በሀገሪቱ ቀውስ ዙሪያ ጉባኤ ማካሄዷን ተቃወመች የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ ለብሪታኒያው አቻቸው ዴቪድ ላሚ ባለፈው ሳምንት በጻፉት ደብዳቤ የካርቱምን አቋም አብራርተዋል ሲል የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ዩናይትድ ኪንግደም የሱዳንን ጦር ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር እኩል አድርጋ እያየች ነው ያለው መግለጫው ዳውኒንግ ስትሪት የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን ግፎች “እያበረታታ ” ነው ሲልም ከሷል።የሱዳን መንግሥት ብሪታኒያ አቋሟን እንድታጤን እና ገንቢ ግኑኝነት እንድትጀምር አሳስቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/07/106495_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_929509fd1cdc53d97faa2391efb990a1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሱዳን ዩናይትድ ኪንግደም ያለተሳትፎዋ በሀገሪቱ ቀውስ ዙሪያ ጉባኤ ማካሄዷን ተቃወመች
17:27 07.04.2025 (የተሻሻለ: 17:44 07.04.2025) ሱዳን ዩናይትድ ኪንግደም ያለተሳትፎዋ በሀገሪቱ ቀውስ ዙሪያ ጉባኤ ማካሄዷን ተቃወመች
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ዩሱፍ ለብሪታኒያው አቻቸው ዴቪድ ላሚ ባለፈው ሳምንት በጻፉት ደብዳቤ የካርቱምን አቋም አብራርተዋል ሲል የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ዩናይትድ ኪንግደም የሱዳንን ጦር ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር እኩል አድርጋ እያየች ነው ያለው መግለጫው ዳውኒንግ ስትሪት የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን ግፎች “እያበረታታ ” ነው ሲልም ከሷል።
የሱዳን መንግሥት ብሪታኒያ አቋሟን እንድታጤን እና ገንቢ ግኑኝነት እንድትጀምር አሳስቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን