https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸች
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የተላከላቸውን መልዕት ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ቤንጃሚን ቦል ሜል እንደተቀበሉ... 07.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-07T15:13+0300
2025-04-07T15:13+0300
2025-04-07T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/07/103944_0:50:960:590_1920x0_80_0_0_55b8d7dc5346a6322ec930413004a2ec.jpg
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የተላከላቸውን መልዕት ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ቤንጃሚን ቦል ሜል እንደተቀበሉ ተናግረዋል፡፡ከምክትል ፕሬዚዳንቱ ጋር ውጤታማ ውይይት አድርገናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የደቡብ ሱዳን ወቅታዊው የጸጥታና የፖለቲካ ችግሮችን ለመፍታት፣ ሁሉን አቀፍ ቀጣናዊ አካሄድ እንደሚያስፈልግ አጽንዖት መስጠታቸውን ገልጸዋል፡፡@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/07/103944_54:0:906:639_1920x0_80_0_0_c6bb1d501b1457bf5702f96113b36b5e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸች
15:13 07.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 07.04.2025) ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የተላከላቸውን መልዕት ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ቤንጃሚን ቦል ሜል እንደተቀበሉ ተናግረዋል፡፡
ከምክትል ፕሬዚዳንቱ ጋር ውጤታማ ውይይት አድርገናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የደቡብ ሱዳን ወቅታዊው የጸጥታና የፖለቲካ ችግሮችን ለመፍታት፣ ሁሉን አቀፍ ቀጣናዊ አካሄድ እንደሚያስፈልግ አጽንዖት መስጠታቸውን ገልጸዋል፡፡
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን