ከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ
ከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.04.2025
ሰብስክራይብ

ከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ

ዛሬ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የተከፈተው የ2017 የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ "ከሸማችነት ወደ አምራችነት" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ይገኛል።

አውደ ርዕዩ እሰከ ሚያዝያ 4፣ 2017 ዓ.ም ድረስ ይቆያል ተብሏል።

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አካል የሆነው ይህ አውደ ርዕይ የሀገር ውስጥ ምርቶችን የማበረታታት አላማ አንግቧል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ከ200 በላይ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚቀርቡበት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0