በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ
በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.04.2025
ሰብስክራይብ

በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ

እስራኤል በጋዛ እና ሶሪያ የፈፀመችውን እንዲሁም አሜሪካ እና እንግሊዝ በየመን ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ቅዳሜ እለት ተካሄዷል።

"ወንድሞቻችን በጋዛ ለምን ይገደላሉ?" እና "በቱኒዚያ ምድር ላይ የአሜሪካ ኤምባሲ አይኖርም!" ሲሉ ተሰምተዋል።

ሰልፈኞቹ በቱኒስ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ እንዲዘጋ እና አምባሳደር ጆይ ሁድ እንዲባረሩ ጠይቀዋል። በተጨማሪም በጋዛ ሰርጥ ላይ የተጣለው እገዳ እንዲነሳ እና የድንበር ማቋረጫዎች እንዲከፈቱ ጠይቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0