በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ
14:53 07.04.2025 (የተሻሻለ: 15:14 07.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በጋዛና የመን የሚደርሰውን ጥቃት በመቃወም ቱኒስ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የተቃወሞ ሰልፍ ተካሄደ
እስራኤል በጋዛ እና ሶሪያ የፈፀመችውን እንዲሁም አሜሪካ እና እንግሊዝ በየመን ላይ የሰነዘሩትን ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ቅዳሜ እለት ተካሄዷል።
"ወንድሞቻችን በጋዛ ለምን ይገደላሉ?" እና "በቱኒዚያ ምድር ላይ የአሜሪካ ኤምባሲ አይኖርም!" ሲሉ ተሰምተዋል።
ሰልፈኞቹ በቱኒስ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ እንዲዘጋ እና አምባሳደር ጆይ ሁድ እንዲባረሩ ጠይቀዋል። በተጨማሪም በጋዛ ሰርጥ ላይ የተጣለው እገዳ እንዲነሳ እና የድንበር ማቋረጫዎች እንዲከፈቱ ጠይቀዋል።
@sputnik_ethiopia
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
