የቶጎ ፕሬዝዳንት በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ዙሪያ የሚካሄደውን ሽምግልና እንዲመሩ በአፍሪካ ሕብረት ተመረጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቶጎ ፕሬዝዳንት በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ዙሪያ የሚካሄደውን ሽምግልና እንዲመሩ በአፍሪካ ሕብረት ተመረጡ
የቶጎ ፕሬዝዳንት በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ዙሪያ የሚካሄደውን ሽምግልና እንዲመሩ በአፍሪካ ሕብረት ተመረጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.04.2025
ሰብስክራይብ

የቶጎ ፕሬዝዳንት በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ግጭት ዙሪያ የሚካሄደውን ሽምግልና እንዲመሩ በአፍሪካ ሕብረት ተመረጡ

የአፍሪካ ሕብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ጃኦ ሎሬንሶ የቶጎ ፕሬዝዳንት ፋር ግናሲንግቤ ሹመቱን እንደተቀበሉ ተናግረዋል።

የአፍሪካ ሕብረት ኃላፊነታቸው ላይ ትኩረት ለማድረግ ከአሸማጋይነታቸው በቅርቡ ያገለሉት ሎሬንሶ፤ በምስራቅ ኮንጎ እየተባባሰ የመጣው የሰብዓዊ ቀውስ አሳሳቢና ለቀጣናው መረጋጋት ስጋት ነው ብለዋል።

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ የሰላም ድርድሩ ፍኖተ ካርታ በጥልቅ መታየት አለበት ሲሉ አፅንኦት ሰጥተዋል።

የግናሲንግቤ ሹመት ከፀደቀ በኋላ በደቡብ አፍሪካ የልማት ማሕበረሰብ እና በምስራቅ አፍሪካ ማሕበረሰብ ከሚመረጡ አምስት አስተባባሪዎች ጋር በጋራ እንደሚሠሩ ተገልጿል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0