https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት በከፍተኛው እንደጨመረ ተገለፀ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት በከፍተኛው እንደጨመረ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት በከፍተኛው እንደጨመረ ተገለፀየኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በቅርቡ በቀን የነበረውን የምልልስ መጠን ከሁለት ወደ ስምንት እዳሳደገም አስታውቋል። በሰዓት 37 ኪ.ሜ የነበረው የባቡሩ የፍጥነት መጠን ወደ 60... 06.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-06T15:07+0300
2025-04-06T15:07+0300
2025-04-06T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/06/97509_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9ce8d204f8b5d29f2c86dd94570f18e4.jpg
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት በከፍተኛው እንደጨመረ ተገለፀየኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በቅርቡ በቀን የነበረውን የምልልስ መጠን ከሁለት ወደ ስምንት እዳሳደገም አስታውቋል። በሰዓት 37 ኪ.ሜ የነበረው የባቡሩ የፍጥነት መጠን ወደ 60 ኪ.ሜ አድጓልም ተብሏል፡፡ የባቡሩ ፍጥነት መጨመሩን ተከትሎ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር አሳስቧል።@sputnik_ethiopiaመተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/06/97509_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0f77b679cede0e81cd3297a334ff1480.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት በከፍተኛው እንደጨመረ ተገለፀ
15:07 06.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 06.04.2025) የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት በከፍተኛው እንደጨመረ ተገለፀ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በቅርቡ በቀን የነበረውን የምልልስ መጠን ከሁለት ወደ ስምንት እዳሳደገም አስታውቋል።
በሰዓት 37 ኪ.ሜ የነበረው የባቡሩ የፍጥነት መጠን ወደ 60 ኪ.ሜ አድጓልም ተብሏል፡፡ የባቡሩ ፍጥነት መጨመሩን ተከትሎ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር አሳስቧል።
@sputnik_ethiopia
መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን